×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፳፪/፲፱፻፵፰ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥራ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፲፰ አዲስ አበባሇካቲት ፲ ቀን ፲፱፵፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፴፪ / ፲፱፻፲፰ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ገጽ ፫ሺ፫፻፴፱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፳፱፻፵፰ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬፻፪፩ / ፲፱፻፵፰ አንቀጽ ፭ እና በመንግሥት የልማት ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር ፳፩፱፻፶፬ አንቀጽ ፵፯፩ ) ( ሀ ) መሠረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፳፪ / ፲፱፻፶፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ መቋቋም የተንዳሆ የስኳር ፋብሪካ ( ከዚህ በኋላ ምድር ጅት ” እየተባለ የሚጠራ ) የመንግሥት የል ማት ድርጅት ሆኖ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ፡፡ ድርጅቱ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር ፳፩፻፳፬ መሠረት ይተዳደራል ። ፫ . ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን በመንግሥት የሚሰየም አካል የድርጅቱ ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ይሆናል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ. ፳ሺ ፩ ጽ rfa ዴራል ነጋሪትጋዜጣ ቍጥር ፡ ፲ ቀን ፬ ዋና መሥሪያ ቤት የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት አይላይታ የአፋር ብሐ ራዊ ክልላዊ መስተዳደር ) ይሆናል ። እንደ አስፈላጊነቱ በማናቸውም ሥፍራ ቅርንጣፍ ሊኖረው ይችላል ፡፡ ፩ ዓላማ ድርጅቱ የተቋቋመባቸው ዓላማዎች የሚከተሉት የሸንኮራ አገዳና ስኳር የሚያስገኙ ሌሉች ተክ ሉች ማልማት ፣ ስኳር ፡ የስኳር ውጤቶችንና የስኳር ተረፈ ምርቶችን በፋብሪካ ማምረት ፣ ምርቶቹን ለአገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረ ብና መሸጥ ዓላማዎቹን ስብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሉች ተዛማጅ የሆኑ ሥራዎችን ማካሄድ ። ፮ ካፒታል ለድርጅቱ የተፈቀደለት ካፒታል ብር 4 ነጥብ ዜሮ ቴ ቢሊዮን ( ሁለት ቢሊዮን ሰማኒያ ሚሊዮን ብር ) ሲሆን ከዚህ ውስጥ ብር ፱ ነጥብ 3 ሚሊየን ( ሰጠኝ ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ብር ) በጥሬ ገዘብና በዓይነት ተከፍሏል ። ፯ ኃላፊነት ድርጅቱ ካለው ጠቅላላ ንብረት በላይ በዕዳ ተጠያቂ አይሆንም ፡፡ ፰ . ድርጅቱ የሚ ይበት ጊዜ ድርጅቱ ላልተወሰነ ጊዜ ይቆያል ። ፪ . ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ በፈዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ መጋቢት ፴ ቀን ፲፱፻፰ ዓ.ም. መለስ ዘናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?