×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 105/1990 ዓም ለመንገዶች ልማት ፕሮግራም ማስፈፀሚያ ከዓለም አቀፍ የልማትኅበርብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፳፬ አዲስ አበባ የካቲት ፳፮ ቀን ፲፱፻፲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅቁጥር ፩፻፭ / ፲፱፻፲ ዓም ለመንገዶች ልማት ፕሮግራም ማስፈጸሚያ ከዓለምአቀፍ የልማት ማኅበር ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ . . . . . ገጽ ፯፻፳ አዋጅቁጥር ፩፻፭ / ፲፱የኝ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ለመንገዶች ልማት ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል መጠኑ ኤስዲአር ፪፻፳፬ ሚሊዮን ፭፻ሺህ ሁለት መቶ ሃያ አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ኤስዲ አር የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል እኤአ ጃንዋሪ ፳፭ ቀን ፲፱፻፵፰ በዋሽንግተን ዲሲ የተፈረመ በመሆኑ መሠረታዊ የኢኮኖሚ ዓለም አቀፍ ውሎች ተፈጻሚ ከመሆናቸው በፊት መጽደቅ ስላለባቸው ፣ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት ፳፮ ቀን ፲፱፻፯ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ ፡ በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለመንገዶች ልማት ፕሮግራም ማስፈጸሚያ ከዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፭ / ፲፱፻፶ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። [ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ• ሺ፩ ገጽ ፯፻፳፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፬ የካቲት ፳፮ ቀን ፲፱፻፶ ዓም ፪ . ትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ የብድር ስምምነት ” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል እኤአ ጃንዋሪ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፰ በዋሽንግተን ዲሲ የተፈረመው ቁጥር ፫ሺ፴፪ ኢት• የብድር ስምምነት ነው ። የገንዘብ ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብ ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ኤስዲአር ፪፻፳፬ ሚሊዮን ፭፻ ሺህ ( ሁለት መቶ ሃያ አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ኤስዲአር ) በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራላይ እንዲውል ለማድረግበዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከየካቲት ፳፮ ቀን ፲፱፻፶ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ የካቲት ፳፮ ቀን ፲፱፻፶ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?