የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ነጋሪት ጋዜጣ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፴፫ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፯ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ | Agreement for Financing Rural Electrification Project in ገጽ ፫ሸ፬፻፴፫ አዋጅ ቁጥር ፬፻፵፯ / ፲፱፻፵፰ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ ለወሊሶ አካባቢ የገጠር ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮጀክት | Democratic Republic of Ethiopia and the Arab Bank for ማስፈፀሚያ የሚውል መጠኑ ፫ ሚሊዮን ፮ መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር / ሦስት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺህ Federal Democratic Republic of Ethiopia a Loan amount of የአሜሪካን ዶላር / የሚያስገኘው የብድር ስምምነት | USD 3,600,000 ( three million six hundred thousand United * በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት መካከል | Wolliso Area was signed on the 5 day of March 2006 ; እ.ኤ.ኣ. ማርች ፭ ቀን ፪ሺ፮ የተፈረመ በመሆኑ ፣ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ 8 day of June , 2006 ; ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ / ፩ / እና ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለወሊሶ አካባቢ የገጠር ኤሌክትሪ ፊኬሽን ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፯ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ ፱ሺ፩ - ፫ሺ፪፻፴፬ ፌዴራል ጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፫ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም ፪ . የስምምነቱ መፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት እ.ኤ.አ የተፈረመው የብድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ . የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን የአሜሪካን ዶላር / ሦስት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺህ የአሜሪካን ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት