×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮችም ቤት ደንብ ቁጥር 25/1990 ዓ/ ፋክ ቀረሞከሪያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት(ማሻሻያንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ክራስያዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፲፩ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ታኅሣሥ ፲፯ ቀን ፲፱፻፲ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፳፭ / ፲፱የኝ ዓም የጉምሩከ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ( ማሻሻያ ) ደንብ ገጽ ፮፻፷፬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፳፭ / ፲፱፻፮ የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ደንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ህየኒ ኣንቀጽ ፭ እና በዓለም አቀፍ የተዋሃደ የሸቀጦች አሰያየምና አመዳደብ ሥርዓት ኮንቬንሽን ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፰ ፲፱፻ዥ፭ አንቀጽ ፬ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርእስ ይህ ደንብ “ የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ቁጥር ፳፭ / i ሀየፃ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ ከምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ደንብ ቁጥር ፩፻፳፪ ፲፱፻፳፭ ጋር ተያይዞ የሚገኘውየጉምሩክ የዕቃ ቀረጥ ሥርዓትተመን ( እንደተሻሻለ ) ከዚህ ደንብ ጋር ተያይዞ በሚገኘው ሠንጠረዥ እንደገና ተሻሽሏል ። ፫ ደንቡ የማጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከታህሣሥ ፳፯ ቀን ፲፱፻፲ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ታህሣሥ ፲፯ ቀን ፲፱፻፲ ዓም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?