×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሥራ ሰዓት አዋጅ ቁጥር 200/1980

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

አርባኛ ዓመት ቍጥር ፰
የአንዱ ዋጋ 0.60
ወ ታ ደ ራ ዊ መ ን ግ ሥ ት
ነ ጋ ሪ ት ˙ ጋ ዜ ጣ ።
ማ ው ጫ
፲፱፻፸፫ ዓ. ም.
ኢትዮጵያ
* ብረተሰብኣዊት ጊዜያዊ ወታደ Z ዊ መን 7 ሥት
አዋጅ ቍጥር ፪፻ ፲፱፻፸፫ ዓ. ም. የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሥራ ሰዓት አዋጅ.
በጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ
ጽሕፈት ቤት ተጠባባቂነት የወጣ
ገጽ ፸፰
አዋጅ ቍጥር ፪፻ ፲፱፻፸፫ ዓ. ም. የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓትን ስለመወሰን የ ወ ጣ አ ዋ ጅ
« ኢትዮጵያ ትቅደም »
የቀድሞው የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሥራ ሰዓት በብዙ መንገድ ኢኮኖሚያዊ ባለመሆኑ
የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት መወሰን ያለበት የሠ ርቶ አደሩን ምርታማነት ለመጨመር በሚያስችልና ሰፊው ሕዝብ በማኅበራዊ
ለጠ ተሳትፎ እንዲኖረው በሚያደርግ መንገድ መሆን ስላለ
ከላይ የተመለከቱትን ሁኔታዎች በመገንዘብ የቀድሞውን የሥራ ሰዓት መለወጥና አግባብ ባለው የሥራ ሰዓት መተካት አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ _
የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግንና የሚኒስትሮች ምክር ቤትን ሥልጣንና ኃላፊነት እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቍጥር ፩፻፲ ፲፱፻ X ፱ ዓ. ም. አንቀጽ ፭ () መሠረት የሚከተለው ታውጅዋል ።
፩ ፤ - አጭር ርእስ ፤
ይህ አዋጅ « የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሥራ ሰዓት አዋጅ ቍጥር ፪፻፲፱፻፸፫ ዓ.ም. » ተብሎ ሊጠቀስ ይቻ
አዲስ አበባ ታኅሣሥ ፲ ቀን ፲፱፻፸፫. ም.
በባህላዊና በትምህርት ተግባሮች ላይ የበ | increasing the productivity of the working people and to enabl
የፖስታ ሣጥን ቊጥር ፩ሺ፴፩ (1031)
በዚህ አዋጅ ውስጥ « የመንግሥት መሥሪያ ቤት » የሚ
ለው ሐረግ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመንግሥት In this Proclamation “ government office ” includes under የሆነውን ማናቸውንም ድርጅት ይጨምራል ።

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?