የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ እሥረኛ ዓመት ቁጥር ሃኔ ኣዲስ ኣበባ - ሐምሌ ፳፯ ቀን ፲ህየ ኔ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ኣዋጅ ቁጥር ፬፻፲፩ / ፲፱፻፲፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ ኣካላትን ኣደረጃጀት ለማሻሻል የወጣ ማሻሻል / ኣዋጅ ገጽ .... ፪፮የንጊ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፩ / ፲፱፻፲፮ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ኣደረጃጀት ለማሻሻል የወጣውን አዋጅ ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣውን አዋጅ እንደገና ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት ሃ፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ ' የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ 1 Short Title ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ማሻሻያ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል :: ፪ . ማሻሻያ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እስ ፈጻሚ ኣካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣው ከተለው እንደገና ተሻሽሏል ፤ ፌ.ዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የጌ ሐምሌ ፳፯ ቀን ህየንኔ ዓ.ም ፩ / የአዋ : አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / ተተክቷል፡ « ፪ . የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላት ተጠሪነት ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይሆናል ፡፡ ሀ . የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን፡ የኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ባለሥልጣን፡ የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን፡ ውጤቶች ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፡ ሠ . የፌዴራል የጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ሥራዎች ልማት ኤጄንሲ ፡፡ » ፪ / የአዋጁ አዲስ አንቀጽ ፮ ተተክቷል፡ « ፯ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡ ንግድ ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ የማድረግ፡ ፪ . የአገሪቱ የወጪ ንግድ የሚስፋፋበትንና የሚጠናከርበትን ሁኔታ የማመቻቸት፡ ፫ የአገሪቱን የውጭ ንግድ ግንኙነቶች የሃ ጠናከር፡ ስለዓለም አቀፍ ውሎች መወ ያያ ሥነ ሥርዓት አግባብ ባለው ሕግ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የንግድ እንዲሁም የወደብና የትራንዚት አገልግ ስምምነቶችን የመደራደርና የማስፈጸም፡ ፬ የአገር ውስጥ ንግድን ለማስፋፋትና ለማ ጠናከር ቀልጣፋ የግብይት ሥርዓትና እንዲሰፍን የማድረግ፡ ፭ አግባብ ባላቸው ሕጐች መሠረት የን ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶችን የመስጠትና የመቆጣጠር፡ ፮ የዋጋ ቁጥጥር ሊደረግባቸው የሚገቡ መሠረታዊ ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን እያጠና ለሚኒስትሮች የማቅረብ፡ ሲፈቀድም ተግባራዊነቱን የመከታተል፡ ፯ የኢንዱስትሪ ልማትን ለማፋጠን የሚ ያስችሉ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዲ ፈጠሩ የማድረግ ፤ ፰ ስትራቴጂካዊ ለሚሰጣቸው ግሥት አካል እንዲቀርብ የመ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የኔ ሐምሌ ፳፮ ቀን ሀ፻፮ ዓ.ም የመንጅግሥት ድርጅቶች እንዲጠናከሩና ወደ ግል ይዞታ የሚዛወ ሩበትም ሂደት እንዲፋጠን የማድረግ፡ ፲ የጥራትና የደረጃዎች አገልግሎት እንዲስ ፋፋ የማድረግ ፣ ፲፩ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቶች እንዲሁም በኢንዱስትሪ መስክ የሚደራጁ የሙያ ማኅበራት እንዲቋቋሙ የማበረታ ታትና የተቋቋሙትን የማጠናከር፡ ፲፪ የአገር ውስጥና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር፡ ለኢንቨስተሮች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል ሁሉም አገልግሎቶች የሚሰጡበትን የማመቻቸት፡ ፲፬ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / የተመለከቱትን አስፈጻሚ አካላት ይነት የመምራትና የማስተባበር እንዲሁም አደረጃጀታቸውን ፣ የሥራ ፕሮግራምና በጀ ታቸውን መርምሮ ለሚመለከተው የመን ፫ በአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / « የአዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻ዥ፯ አንቀጽ ፮ ፣ ፱ እና ፲፪ » የሚለው ሐረግ ተሠርዞ « የአዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፳፯ አንቀጽ ፮ ፣ ፱ ፣ ፲፪ እና ፲፬ » በሚል ተተክቷል ፤ ለ « በዚህ አዋጅ ተሽረዋል » ከሚለው ሐረግ በፊት « የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ማስፋ ፊያ ኤጄንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፴፪ / ፲፱፻፲፩ እና የመሠረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኤጀንሲ ግቋቋሚያ አዋጁ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻ዝ፱ , የሚል ተጨምራል ፡፡ ፬ / በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ ሥር የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ፰ ተጨምሯል ፤ ፩፻፴፪ / ፲፱፻፲፩ ተቋቁሞ የነበረው የኢትዮጵያ ማስፋፊያ ኤጄንሲ እና በአዋጅ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻፵፱ ተቋቁሞ የነበረው ረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱ ስትሪ ኤጄንሲ መብትና ግዴታዎች በዚህ ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተላልፈዋል ፡፡ » [ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሃኔ ሐምሌ ፳፮ ቀን 1 ህየኔ ዓ.ም ፫ / አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሐምሌ ፳፮ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት