×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፩፻፳/፲፱፻፯ ዓ.ም. የኢትዮ-ኣልጀሪያ የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥራአንደኛ ዓመት ቁጥር ፭ አዲስ አበባ ጥቅምት ፳ ቀን ፲፱፻፲፯ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፳ / ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. የኢትዮ - አልጀሪያ የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ... ገጽ . ፪ሺ፱፻፳፱ አዋጅ ቁጥር ፬፻፳ / ፲፱፻፶፯ የኢትዮ - አልጀሪያ የንግድ ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በአልጄሪያ የሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ Ethiopia and the Government of the Democratic People's መንግሥት መካከል የተደረገው ልዩ የንግድ ስምምነት ኅዳር ፤ Republic of Algeria was signed in Addis Ababa on the ቀን ፲፱፻፲ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ላይ የተፈረመ ስለሆነ ፣ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት ፲፩ ቀን | the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ratified ፲፱፻፲፯ ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ ፣ በሕገ - መንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ “ የኢትዮ - አልጄሪያ ስምምነት ማጽደቂያ ኣዋጅ ቁጥር ፬፻፳ / ፲፱፻፮፯ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና አልጄሪያ የሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ፲ ቀን ፲፱፻፲ በአዲስ አበባ የተፈረመው የንግድ ስምምነት ፀድቋል ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ ሺ ፩ ገጽ ፪ሺ፬፻፴ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 5 ጥቅምት ፳ ቀን ፲ወ፯ ዔም ፫ . የንግድ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሥልጣን ይህ ስምምነት በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዚህ አዋጅ ተሰጥቷል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥቅምት ፳ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ጥቅምት ፳ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?