×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የኢንተርናሽናል የልማት ማኅበር የሁለተኛው የወላሞ እርሻ ልማት ዕቅድ የብድር ስምምነት አዋጅ ቁጥር 4/1974

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ሠላሳ አራተኛ ዓመት ቍጥር ፬
ነ ጋ ሪ ት ፡
የጋዜጣው ዋጋ
ባር " ውስጥ q መት ' ● ብር በ፮ ' ወር × 3 ብር
ማ ው ጫ ፲፱፻፷፯ ዓ. ም.
አዋጅ ቍጥር ፬ ፲፱፻፷፯ ዓ. ም.
የኢንተርናሽናል የልማት ማኅበር የሁለተኛው የወላሞ እርሻ ልማት ዕቅድ የብድር ስምም ነት አዋጅ
በጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ሊቀ መንበር ጽሕፈት ቤት ተጠባባቂነት የወጣ
አዋጅ ቍጥር ፬ ፲፱፻፷፯ ዓ. ም. በኢትዮጵያ መንግሥትና በኢንተርናሽናል የልማት ማኅበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አ ዋ ጅ
« ኢ ት ዮ ጵ ~ `
የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግም ዛሬ መስከረም | ፳፱ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ. ም. የተባለውን የብድር ስምምነት ስለአጸ
ደቀው ፤
የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግንና የሊቀ መንበ ሩን ሥልጣን ለመወሰን በወጣው አዋጅ (አዋጅ ቍጥር ፪ ፲፱፻፷፯ ዓ. ም.) አንቀጽ ፬ እና ፮ በተጻፈው መሠረት ከዚህ የሚከተለው ታውጆአል ።
፩ ፤ አጭር አርእስት ፤
ይህ አዋጅ « የኢንተርናሽናል የልማት ማኅበር የሁለ ተኛው የወላሞ እርሻ ልማት ዕቅድ የብድር ስምም ነት አዋጅ ቍጥር ፬፲፱፻፷፯ ዓ. ም. » ተብሎ ሊጠቀስ ይቻላል ።
በዚህ አዋጅ ውስጥ « የብድር ስምምነት » ማለት በኢ ትዮጵያ መንግሥትና በኢንተርናሽናል የልማት ማኅበር (አይ.ዲ.ኤ) መካከል ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. የተ ፈረመው የብድር ስምምነት ነው ።
አዲስ አበባ መስከረም ፴ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ. ም.
ቢያንስ በወር አንድ ጊዜ ይታተል " የፖስታ ሣጥን ቍጥር ፩ሺ ፴፩ (1031)
ለሁለተኛው የወላሞ እርሻ ልማት ዕቅድ እንዲውል ከኢንተርናሽናል የልማት ማኅበር (አይ. ዲ. ኤ.) ስለተገኘው በልዩ ልዩ ገንዘብ የሚከፈል 12,000,000 (አሥራ ሁለት | Association providing for the granting by the International De ሚሊዮን የአሜሪካን ብር) ብድር በኢትዮጵያ መንግሥትና | velopment Association to the Ethiopian Government of a credit በኢንተርናሽናል የልማት ማኅበር መካከል ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በዋሽንግተን ዲ ሲ የብድር ስምምነት ስለተፈረመ ፤ ይህም የብድር ስምምነት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት እን ዲመክርበት ቀርቦ ስለተቀበለው ፤
| shington, D.C., on the 26th day of June, 1974, and
submitted to the Council of Ministers for approval and has

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?