×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፮/፲፱ጀዓፄ ዓ.ም የገጠር የፋይናንስ አገልግሎትንና ተቋምን ለማሳደግ የሚረዳ ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከኣፍሪካ ልማት ፈንድ ጋር የተፈረመው የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፳፩ አዲስ አበባ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፷፮ / ፲፱፻፮ ዓ.ም የገጠር የፋይናንስ አገልግሎትንና ተቋምን ለማሳደግ የሚረዳ ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ጋር የተፈረመው የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ጽ ፪ሺ፭፻፪ አዋጅ ቁጥር ፫፻፷፮ / ፲፱፻፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ የፋይናንስ አገልግሎትንና ተቋምን ለማሳደግ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ፳፮ሚሊዮን፩፻፪ሺ ዩ.ኤ. ( ሃያ ሰባት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰባ Development Fund provides to the Federal Democratic ሺ ዩኒትስ ኦፍ አካውንት ) የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር Republic of Ethiopia a loan amount of27,170,000.00 UA ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ ኦክቶበር ፫ ቀን intermediation Support Project was signed in Tunis , on ፪ሺ፫ በቱኒስ የተፈረመ በመሆኑ ፤ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፤ በሕገ - መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከ ተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " የገጠር የፋይናንስ አገልግሎትንና ተቋምን ለማሳደግ የሚረዳ ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከአፍሪካ የተፈረመውን ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፷፮ / ፲፱፻፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፳ ሺ ፩ ገጽ ፪ሺ፭፻፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፩ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፳ ዓ.ም ፪ . ትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ የብድር ስምምነት ” ማለት በኢትዮ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ. ኦክቶበር ፲፫ ቀን ፪ሺ፫ በቱኒስ የተፈረመው ስምምነት ነው ፡፡ ፫ . የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፳፮ሚሊዮን፩፻፪ሺ ዩ.ኤ ( ሃያ ሰባት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰባ ሺ ዩኒትስ ኦፍ አካውንት ) በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ . አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?