የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
አሥራ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፶፩ አዲስ አበባ ሐምሌ ፳ ቀን ፪ሺ፬ ዓ.ም
አዋጅ ቁጥር ፯፻፶፰ / ፪ሺ፬
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በኬንያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገውን የሁለትዮሽ የንግድ ስምምነት ለማጽደቅ (የወጣ አዋጅ
_____ አዋጅ ቁጥር ፯፻፶፰ / ሺ፬ ዓ.ም
ዲሞክራሲያዊ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት እና በኬኒያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል | of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and የተደረገው የሁለትዮሽ የንግድ ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ | the Government of the Republic of Kenya ገጽ ፮፻፹
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በኬንያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የሁለትዮሽ የንግድ ስምምነት ግንቦት ፳፭ ቀን ፪ሺ፫ ዓ.ም |
በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ ፧
ይህ አዋጅ “ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በኬኒያ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገው የሁለትዮሽ የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፯፻፶፰ / ፪ሺ፬ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡
ያንዱ ዋጋ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት | Representatives of the Federal Democratic Republic
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ (፩) እና (፲፪) | Article 55 sub - article (1) and (12) of the Constitution መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡
between the Government of the Federal Democratic
ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ. ፹ሺ፩