የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ነጋሪት ጋዜጣ ዘጠነኛ ዓመት ቁጥር ፳፭ አዲስ አበባ ጥር ፱ ቀን ፲፱፻፶፭ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፯ / ፲፱፻፶፭ ዓ.ም የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ገጽ ፮፻፳፮ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፰፩ / ፲፱፻፲፭ ዓ.ም የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ደንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፭ እና በዓለም አቀፍ የተዋሀደ የሸቀጦች አሰያየምና አመዳደብ ሥርዓት ኮንቬንሽን | international Convention on the Harmonized Commodity ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፳፯ ፲፱፻፲፭ አንቀጽ ፬ መሠረት ይህን \ Description and Coding System Ratification Proclamation ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ቁጥር ብሀየኝ፭ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ ከጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ደንብ ቁጥር ፩፻፳፪ ፲፱፻፳፭ ጋር ተያይዞ የሚገኘው የጉምሩክ የዕቃ ቀረጥ ሥርዓትና ተመን ሠንጠረዥ ( እንደተሻሻለ ) ከዚህ ደንብ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ እንደገና ተሻሽሏል ። የሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ የእቃዎች አመዳደብ የተሳሳተ ሆኖ ሲያገኘው አመዳደቡ እንዲስተካከል የማድረግ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ፰ሺ፩ ንጽ ፮፻፷፮ ( 4 ) ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፭ ጥር ፪ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ.ም ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥር ፬ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ