×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፪፻ሮ/፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለግልገል ጊቤ የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከጣልያን ሪፐብሊክ መንግሥታት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፸፪ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለግልገል ጊቤ II የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከጣልያን ሪፐብሊክ መንግሥታት ለማግኘት | Hydroelectric Project Ratification Proclamation .... የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፫ሺ፫፻፭ አዋጅ ቁጥር ፬፻፸፪ / ፲፱፻፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥታት መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ ለግልገል ጊቤ II የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል መጠኑ ፪፻፳ሚሊዮን ዩሮ በሁለት መቶ ሃያ ሚሊዮን ዩሮ / የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በጣልያን ሪፐብሊክ መንግሥታት መካከል እ.ኤ.አ. ኤፕሪል ፬ ቀን ፪ሺ፭ በአዲስ አበባ ( Two hundred twenty million Euros ) for financing የተፈረመ በመሆኑ ፣ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለግልገል ጊቤ II የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከጣልያን ሪፐብሊክ መንግሥታት ለማግኘት የተፈረመው ስምምነት ማዕደቂያ ፬፻፪፪ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ ፲ ሺ፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ምምነቱ መፅደቅ ትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በጣልያን ሪፐብሊክ ፬ ቀን ፪ሺ፭ የተፈረመው በድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ምምነቱ የተገኘውን ፪፻፳ሚሊዮን ዩሮ በሁለት ሃያ ሚሊዮን ስምምነቱ ተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ተሰጥቶታል ፡፡ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ህዳት ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?