የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ነጋሪት ጋዜጣ አሥራ አንደኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ - መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፵፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ “ የሚኒስትሮች ምክር ቤትደንብ ( ቻርተር ) ቁጥር ፩፻፲፪ / ፲፱፻፶፯ዓም የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ለማቋቋሚያ የወጣ ደንብ ....... ገጽ ፪ሺ፱፻፮ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ( ቻርተር ) ቁጥር ፩፻፲፪ / ፲፱፻፲፯ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት | REGULATIONS NO.112 / 2004 COUNCIL OF MINISTER ደንብ ቻርተር ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፑብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፭ እንዲሁም የከፍተኛ | Pursuant to Artice 5 of Definitions of Powers and Duties of ትምህርት አዋጅ ቁጥር ፪፻፶፩ / ፲፱፻፵፭ አንቀጽ ፰ መሠረት ይህን ደንብ ( ቻርተር አውጥቷል ። ክፍል አንድ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ቻርተር “ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ የሚኒስ | 1. Short Title ትሮች ምክር ቤት ደንብ ( ቻርተር ) ቁጥር ፩፻፲፪ / ፲፱፻፮፯ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ በዚህ ቻርተር ውስጥ ፡ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያ ሰጠው ካልሆነ በስተቀር ፣ ፩ “ አዋጅ ” ማለት የከፍተኛ ትምህርተአዋጅቁጥር፫፻፲፩ / ፲፱፻፶፭ ነው ። ፪ “ ክልል ” ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፯ ፩ ) የተጠቀሰው ክልል ፫ “ መንግሥት ” ፣ “ ሚኒስቴር ” ፡ “ ሚኒስትር ” ፣ ቦርድ ” ፣ “ ሴኔት ” ፡ “ የአካዳሚክ ሠራተኛ ” ፣ “ ፈንድ ” “ ድርጅት ” ፡ “ የከፍተኛትምህርትተቋም ” የሚሉ ቃላት በአዋጅ የተሰጣቸው ትርጉም ይኖራቸዋል ። ያንዱ ዋጋ 4.40 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ግለጫና የሥራ እንቅስቃሴ የድርጅቱ ገጽ ፪ሺ፱፻፲፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ - መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም ፳፩ የገቢ ምንጭ በአዋጁ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ፣ ፩ : ይህ ቻርተር ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት ከዩኒቨርሲቲው የገቢ ምንጭ አካላት የተገኙ ገቢዎች የድርጅቱ የገቢ ምንጭ ይሆናሉ ። ፪ : ቻርተሩ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት የነበሩ የዩኒቨርሲቲው የገቢ ማመንጫ አካላት በድርጅቱ ሥር ይሆናሉ ። ፳፪ የድርጅቱ ሥልጣንና ተግባራት ፈቃድ ማግኘትን የመሣሠሉ በሕግ የተደነገጉ ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው ድርጅቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ። ፩ . የማማከር አገልግሎት መስጠት ፣ ፪ . ላቦራቶሪ ምርመራ ማድረግ ፫ የእርሻ ውጤቶችን ማምረትና ማሠራጨት ፬ . የሆስፒታል አገልግሎት ፭፡ ጥናቶችና ንድፍ ሥራዎችን እና የፕሮጀክት ሰነዶችን ማዘጋጀትና አስተያየት መስጠት ፣ ፮ : ልዩ ፋርማሲዎች ፯ ኢንተርኔት ካፌና ኮምፒዩተር ማዕከል ፣ ፰ ያሉትን መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ፱ መጸሕፍትንና የህትመት ውጤቶችን መሸጥ ፣ ፲ የንብረቶች ባለቤት መሆን ፣ ፳፫ • የድርጅቱ አስተዳደር የድርጅቱ ኣጠቃላይ አስተዳደር ድርጅቱን ፣ አካላቱን የሚመሩሰዎችየሚመረጡበትእና የሚተዳደሩበት የድርጅቱ መዋቅር ፣ የካፒታሉና ሌሎች አግባብነት ያላቸው ጉዳዮች በቦርዱ ይወሰናሉ ። ፳፬ • የድርጅቱ የፋይናንስ መግለጫና የሥራ እንቅስቃሴን ስለማ የድርጅቱ የፋይናንስ የበጀት ዓመት ካለቀበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት የ፫ ወራት ጊዜ ውስጥ በሚመለከተው የድርጅቱ አካል ለቦርዱ መቅረብ አለበት ። ፳፭ ስለ ፈንድ መቋቋም ዓላማና የገቢ ምንጩ በአዋጁ የተገለጸው የዩኒቨርሲቲው ፈንድ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ። ፳፮ የፈንዱ ኣካላት ፩ . ፈንዱ ፣ ሀ ) የፈንዱ አስተዳደር ቦርድና ( ከዚህ በኋላ ቦርድ ተብሎ የሚጠራ ) ለ ) ሴክሬታሪያት ይኖረዋል ። ፪ • ቦርዱ ተጠሪነቱ ለዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ይሆናል ። ፳፯ የፈንዱ ቦርድ አባላት ፩ : ቦርዱ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት የሚሰየሙ አባላት ይኖሩታል ። ፪ • የቦርዱ የሥራ ዘመን ሁለት ዓመት ይሆናል ። ፫ የቦርዱ አባላት በማናቸውም ሁኔታ ሥራቸውን መሥራት ካልቻሉ በምትካቸው አዲስ አባል ይሰየማል ። ፳፰ የፈንዱ ቦርድ ስልጣንና ተግባር ቦርዱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል ፤ ፩ የፈንዱ ዓላማዎችን ሥራላይመዋሉን ይቆጣጠራል ለአፈጸ ጸማቸው ኣስፈላጊውን መመሪያ ያወጣል ፣ ይህን ቻርተር የሚቃረኑ ደንቦችና መመሪያዎች ተፈጻሚነት ገጽ ፪ሺ፱፻፲፮ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓም : ፪ ከልዩ ልዩ የፈንዱምንጮች የተገኙገቢዎች በተገቢ ሁኔታ ሥራ ላይ መዋላቸውን በተመለከተ በሴክሬታሪያቱ የሚቀ ርብለትን ሪፖርት መርምሮ ያጸድቃል ። ፫ • የፈንዱ ገቢዎች በየጊዜው መሰብሰባቸውን ያረጋግጣል ። ፬ • ለፈንዱ ዓላማ መሳካት የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል ። ፳፱ • የፈንዱ ቦርድ ስብሰባዎች የቦርዱ ስብሰባዎች የሚካሄዱበት ሁኔታና የድምጽ አሰጣጡ ሥነ - ሥርዓት ቦርዱ በሚያወጣውየውስጥ ደንብ ይወሰናል ። ፴ • የአስፈጻሚ ሴክሬታሪያቱ ሥልጣንና ተግባር አስፈጻሚ ሴክሬታሪያቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል ። ፩ ዓመታዊ በጀት ፣ የሥራ እንቅስቃሴና የሂሣብ መግለጫ ሪፖርቶችን ለፈንዱ ቦርዱ አቅርቦ ያጸድቃል ። ፪ . በፈንዱ ድጋፍ የሚካሄዱ ፕሮጀክቶችን ይመረምራል ፣ በቦርዱ መመሪያ መሠረት የፕሮጀክቶቹን የሥራ ማስኬጃ ገንዘብ ይፈቅዳል ፣ ፫ • ለፈንዱ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ ሊሆኑ የሚችሉ ሁኔታ ዎችን ያጠናል ፣ ፬ • የቦርዱን የሥራ መዛግብት ፣ ዘገባዎችና የስብሰባ ቃለ ጉባዔዎችን ይይዛል ፣ የቦርዱ ውሣኔዎች በትክክል መፈጸማ ቸውን ያረጋግጣል ፣ ፭ በፈንድ ቦርዱ የሚሰጡ ሌሎች ሥራዎችን ያከናውናል ። ፴፩ : የፈንዱ ሴክሬታሪያት ዳይሬክተር ሥልጣንና ተግባር የፈንዱ ሴክሬታሪያት ዳይሬክተር ፈንዱን በሚመለከት ጉዳዮች ተጠሪነቱ ለቦርዱ ሆኖ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴ | 31. Powers and Duties of Director of the Secretariat of the የተመለከቱትን የሴክሬታሪያቱን ሥልጣንና ተግባር ሥራላይ ያውላል ። ክፍል ስድስት ስለ ልዩ ልዩ ሁኔታዎች ፴፪ ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች አይኖራቸውም ። ፴፫ የመብትና ግዴታ መተላለፍ ጎንደር በመባል የሚታወቀው ዩኒቨርሲቲ በዚህ ቻርተር | 33. Transfer of Rights and Duties ከመቋቋሙ በፊት ያለው መብትና የነበረበት ግዴታ በዚህ ቻርተር ለዩኒቨርስቲው ተላልፋል ። ፴፬ • ቻርተሩ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ቻርተር በነጋሪት ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ገጽ ፪ሺ፱፻፮ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓም ክፍል ሁለት የዩኒቨርሲቲው መቋቋመና ዓላማ መቋቋምና ተጠሪነት ፩ . ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ( ከዚህ በኋላ “ ዩኒቨርሲቲ ” ተብሎ | 3 . Establishment and Accountability የሚጠራ ) ራሱን የቻለና የሕግ ሰውነት ያለው ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ሆኖ በዚህ ቻርተር ተቋቁሟል ። ፪ ዩኒቨርሲቲ በሥሩ የሚከተሉት ተቋማትንና ፋካልቲ ዎችን እና ትምህርት ቤቶችን ያካትታል ፦ ሀ ) የህክምናነ ጤና ሣይንን ኮሌጅ ለ ) የሳይንስ ፋኩልቲ ሐ ) የኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ መ ) የማህበራዊ ሣይንስ ፣ ሁማኒቲስና ቢዝነስ ፋኩልቲ ሠ ) የእንስሳት ህክምና ፋኩልቲ ረ ) የድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት ሰ ) ወደፊት በቦርዱና በሚኒስቴሩ የሚቋቋሙ ሌሎች ፋኩልቲዎች ፣ ኮሌጆችና ተቋማት ፫ ዩኒቨርሲቲው ተጠሪነቱ ለትምህርት ሚኒስቴር ይሆናል ። ፬ ዓላማ ዩኒቨርሲቲው የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል ። ሀገሪቱን በተለያዩ ሙያዎች ሊያገለግል የሚችል | 4. Objective የሰለጠነ የሰው ኃይል በብዛትና በጥራት ማፍራት ፣ የዘር ፣ የሃይማኖት ፣ የፆታ ፣ የፖለቲካና የመሳሰሉት ልዩነቶች የማይደረግበት የከፍተኛ ትምህርት አገል ግሎት መስጠት ፣ ሚዛናዊ የሆነ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ሥርጭት እንዲኖር ማድረግ ፣ ፬ • ችግር ፈቺ የሆነና የሀገሪቱን እምቅ ሃብት ሥራ ላይ ለማዋል የሚያስችል ትምህርታዊና ተቋማዊ ሥርዓት መዘርጋት እና ጥናትና ምርምር ማድረግ ፣ ፭ ከሀገሪቱእናከክልሉ ፍላጎት እና ዕድገት ጋር የተጣጣመ የከፍተኛ ትምህርት እና የህብረተሰብ አገልግሎት መስጠት ፣ ፮ የዩኒቨርሲቲውን ተጠያቂነት የሚያረጋግጥ ሥርዓት መዘርጋት ፣ ፯ በአስተዳደር ውሳኔ አሰጣጥ ላይ የሚመለከተውን ተሳትፎን ማረጋገጥ ፣ የአሳታፊነት ባህልን መፍጠርና ማሣደግ ፣ ፰ በሰዎች መካከል መከባበር ፣ መቻቻልና አብሮ የመኖር ባህል እንዲጎለብትና እንዲሰርፅ ማድረግ ፣ ፭ ሥልጣንና ተግባር ዩኒቨርሲቲው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ። ፩ ፋኩልቲዎች ፣ ኮሌጆችና ሌሎች የትምህርትና የምርምር ተቋሞች አቋቁሞ የቅድመ ምረቃና የድህረ ምረቃ ፕሮግራም መቀየስና ሥራ ማካሄድ ፣ ፪ : የምስክር ወረቀት ፣ ዲፕሎማና ዲግሪ እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ የአካዳሚክ ሽልማቶችን መስጠት እንዲሁም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉ ሰዎች የአካዳሚክ ሜዳይ ሽልማትና ማዕረግ መስጠት ፣ ፫ • ለሃገር ዕድገት ቅድሚያ በሚሰጥባቸው መስኮች ላይ ጥናትና ምርምር ማድረግ ፣ ፩ . ሴሚናሮች ፣ ዓውደ ጥናቶችና ሲምፖዚየሞችን ማዘጋ ጀትና ማካሄድ ፣ ፭ በሃገር ውስጥና በውጭ ሃገር ከሚገኙ አቻ ዩኒቨርስ ቲዎች የምርምር ተቋሞችና ተመሳሳይ ዓላማ ካላቸው አካላት ጋር ግንኙነት መመሥረት ፣ ፮ የማማከር ፣ የሥልጠናና ሌሎች አገልግሎቶች ለህብረ ተሰቡ ፣ ለክልል መስተዳድሮችና ለፌዴራል መንግስት በአግባቡ መስጠት ፣ እንዲሁም ውጤቱን ለማሠራጨት የመዓዛ ሳራሞች | ገጽ ፪ሺ፬፻፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ.ም ፯ የትምህርት መጽሔቶችና ማቋቋምና ማሠራጨት ፣ ፰ የማንኛውንም ንብረት ባለቤት የመሆን ፣ ፬ / ከሶስተኛ ወገን ጋር ውል የመፈራረም ፣ በሥሙ የመክሰስና የመከሰስ ፣ ፲፩ ለሚሰጠው አገልግሎት ተገቢ ክፍያ የማስከፈል ፣ የገቢ ፈንድ እና የገቢ ማመንጫ ድርጅት ማቋቋም ማስተዳደር ፣ ፲፫ . የዩኒቨርሲቲውን ዓላማ ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች ተግባራትን ማከናወን ። ፮ ነጻነትና ተጠያቂነት በቦርዱ የውስጥ ደንቦችና በሌሎች ህጎች የተደነገገው እነደተጠበቀ ሆኖ ዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ነፃነትና ተጠያቂነት በሚከተሉት ላይ ይኖረዋል ። የሲቪል ሰርቪስ መርሆዎችን መሠረት በማድረግ የተቋሙ ሠራተኞች አስተዳደር ፣ ቅጥር ፣ ዕድገት ፣ እገዳና ሌሎች ጉዳዮችን መፈጸም ፣ የኢትዮጵያን የፋይናንስ አስተዳደር ህግ በመንተራስ አስተዳደር ፣ በውስጡ ላሉ አካላት በጀት የማከፋፈልና በአግባቡ የመጠቀም ፣ ሐ ) የሃገሪቱን እና የዓለም አቀፍ ደረጃዎችን በጠበቀ መልኩ ሥርዓት ትምህርት የመገምገምና የማሻሻል ፣ መ ) የግልፅነትና ተጠያቂነት መርህር የተከተለ የምርምር ስትራቴጂ መንደፍና ማስፈጸም ፣ ሠ ) የሲቪል ሰርቪስ መርሆዎችን በመመርኮዝ የውስጥ አደረጃጀትን የመወሰን ፣ ረ ) የትምህርት ፣ የምርምርና የህብረተሰብ አገልግሎት ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሀገር ውስጥና ከዉጪ ሀገር ዩኒቨርስቲዎች ጋር የትብብር ግንኙነት መፍጠር ሰ ) የገቢ ማመንጫ ድርጅትን ማቋቋምና ገቢዎቹን የመጠቀም ፣ በህግ በሌላ ሁኔታ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ዩኒቨር ሲቲው ዕውነትን ለመሻት ፣ ዕውቀትን ለማበልጸግ ማስተማር እና ምርምር ነፃነት ይኖረዋል ። ፫ . የዩኒቨርሲቲው ተጠያቂነት በተለይ ፤ ሀ ) የሚያካሂዳቸው የትምህርትና ምርምር ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች መሆናቸው ፣ ለ ) ለመንግስት ፕሮግራሞች ቅድሚያ መስጠቱንና ከሃገራዊ ሁኔታዎች ጋር የተገናዘቡ መሆናቸውን ፣ ( ሐ ) አጠቃላይ አሠራሩ በግልጽነትና በአሳታፊነት ላይ የተመሠረተ መሆኑን ፣ መ ) የበጀትና ሃብት ኣደላደሉና አጠቃቀሙ ወጪ ቆጣቢና ለህዝብ ኃላፊነትን የሚያረጋግጥ መሆኑን ፣ ሠ ) የመማር ማስተማርና የምርምር ሥራዎች ተቋማዊ ሆነው በግልጽ የሚከናወኑ መሆኑን ፣ ረ ) ዩኒቨርሲቲውና የተቋሙ ማኅበረሰብ በሚያስመዘ ግቡት የጥራትና ተገቢነት ውጤት የሚለኩ መሆኑን ፣ ሰ ) ማንኛውም በማስተማር ፣ በመመራመር በማስተዳ ደርና በመምራትኃላፊነት ላይ ያለ የተቋሙ ባልደረባ በተናጠልም ሆነ በጋራ ለተጠሪው አካልና ለህብረ ተሰብ ተጠያቂነት ያለው መሆኑ ፣ በማረጋገጥ ላይ የተመሠረተ ይሆናል ። ፯ የመረጃ ልውውጥ ቦርዱ በሚያወጣው የመረጃ ልውውጥ ሥርዓት መመሪያ መሠረት ከግል ተቋማት ፣ ከመንግስታዊ ተቋማት እና ከሌሎች አካላት ጋር የመረጃ ልውውጥ ያደርጋል ። ገጽ ፪ሺ፱፻፱ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ፲፱፻፷፯ ዓም : ፪ ዩኒቨርሲቲው ማንኛውም ከትምህርት ጋር የተያያዘ ምርምር የሚሠራ ሠራተኛ ወይም ተማሪ ጥያቄ ሲያቀር ብለት መረጃ ይሰጣል ወይም መረጃ እንዲያገኝ ያደርጋል ። ፫ የምርምርና ጥናት ጽሑፎች ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ፣ ተማራማሪዎችና ሌሎች ተጠቃሚዎች በሙሉ እንዲ ደርሱ የሚደረጉ መሆን አለባቸው ። ፰ ጥናትና ምርምር ፩ የጥናትና ምርምር ሥራ ለማከናወን አስፈላጊ ሆኖ የተገኘው አደረጃጀት በዩኒቨርሲቲው የውስጥ ደንብና የአስተዳደር መዋቅር የሚወሰን ሆኖ የሚከተሉት መስፈ ርቶች ይኖሩታል ። ሀ ) የዩኒቨርሲቲው የምርምር ተግባራት በአካዳሚክና ምርምር ምክትል ፕሬዚዳንት ይመራል ። ለ ) ዩኒቨርሲቲው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የምርምር ተቋማት ሊከፍት ይችላል ። ሐ ) ዩኒቨርሲቲው ለሚያከናውነውምርምርና ጥናት በቂ ገንዘብ ማፈላለግ ፣ መመደብና በሥራ ላይ ማዋል ይኖርበታል ። መ ) ዩኒቨርሲቲው የምርምር ሥራን የሚሠሩ ተመራማ ሪዎችና የምርምር ረዳቶች በግል ወይም በጋራ ቅጥር ሊቀጥር ይችላል ። ሠ ) ዩኒቨርሲቲው የሚያካሂዳቸው ምርምሮች አግባ ብነት ካላቸው ከሌሎች ተቋማት ጋር በትብብር ሊሆን ይችላል ። ፪ • የዩኒቨርሲቲው የጥናትና ምርምር ርዕስ አመራረጥ ፣ የበጀት አጠቃቀምና የሃብት አያያዝ ፣ እንዲሁም የምርምር አፈጻጸም ግልጽና ተጠያቂነት መርሆዎችን የተከተለ ይሆናል ። ክፍል ሦስት ስለ ዩኒቨርሲቲው ፖሊሲና የሥራ አስፈጻሚ አካላት ፱ : ስለዩኒቨርሲቲው ቦርድ ፩ . የዩኒቨርሲቲው ቦርድ በሚኒስቴሩ የሚሰየም ሰብሳቢ ይኖረዋል ። ፪ • ቦርዱ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታለ ። ሀ ) የትምህርት ሚኒስቴር ለ ) የፌዴራል መንግስት ተወካይ ( አንድ ) ሐ ) የክልል መንግስት ተወካዮች ( አራት ) መ ) ታዋቂ ግለሰብ ሠ ) ሌሎች በቦርዱ የሚሰየሙ አባላት ረ ) የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አባል እና ጸሓፊ ፫ . በቦርዱ የሚሰየሙ ኣባላት ለልማት አስተዋጽኦ ያደረጉ የዩኒቨርሲቲው አገልግሎት ተጠቃሚዎች መሆን አለባቸው ። ቦርዱ በአዋጅ የተሰጡት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ። ፲ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሴኔቱ ተጠሪነቱ ለፕሬዚዳንቱ ሆኖ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል ። ፩ . የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፪ . የዩኒቨርሲቲው ም / ፕሬዚዳንቶች ፫ . አካዳሚክ ፕሮግራም ኃላፊ ፬ የፋኩልቲ ፣ የኢንስቲትዩት ፣ የት / ቤቶችና ኮሌጆች ፭ የህዝብና ውጭ ግንኙነት ኃላፊ ፮ . የሆስፒታል ዳይሬክተር ፯ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ፰ የዩኒቨርሲቲው የቤተመጻሕፍትኃላፊ ፲፩ . በቦርዱ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች . ” \ ገጽ ፪ሺ፬፻፲ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓም የተማሪዎች ዲን የአካዳሚክ ሠራተኞች ሁለት ተወካዮች ሁለት የተማሪዎች ተወካዮች ፲፪ . የዩኒቨርሲቲው የሴቶች ጉዳይ የምርምርና ህትመት ኃላፊ ቦርዱ የሚሰይማቸው አግባብነት ያላቸው ሌሎች ኃላፊዎች የሴኔቱ ሥልጣንና ተግባር በአዋጁ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ሴኔቱ የሚከ ተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ፣ በቦርዱ የሚወጡ አጠቃላይ መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረግ ፣ የተማሪዎች አቀባበልን ፣ የትምህርት ደረጃ አወሳሰን የዲሲፕሊን ጉዳዮችንና ምረቃን የሚመለከቱ መመዘኛ መስፈርቶችን ማውጣት ፣ በዚህ ላይ የሚቀርቡ ቅሬታ ዎችን መመርመር ፣ አጠቃላይ የፈተና አሰጣጥና ደረጃዎች አቅጣጫዎችን መወሰን ፣ የሚወጡ ፖሊሲዎችን መሠረት በማድረግ በተለይ በተማሪዎች አስተዳደር ፣ የዩኒቨር ሲቲው የትምህርት ነክ ጉዳዮች ፣ የትምህርት ኃላፊዎች የምርጫ ሥነ ሥርዓት ፣ የአካዳሚክ ሠራተኞች ቅጥር ፣ ዕድገት ፣ ጥቅማ ጥቅም ፣ ዲሲፒሊን ፣ ደመወዝ በሚመ ለከት መመሪያ ማውጣት ፣ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እነዲሰጥ ለቦርዱ ሃሣብ ማቅረብ ፣ የረዳትና የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግን መስጠት ፣ የአካዳሚክ ሠራተኞችን ቅጥር መመርመርና ማስጽደቅ ፣ የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት መወሰን ፣ ፕሬዚዳንቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የሚጠራው ስብሰባ እንደተጠበቀ ሆኖ በየሩብ ዓመቱ ቢያንስ አንድ ጊዜ መሰብሰብ ፣ ተግባሩን ለሌሎች የዩኒቨርሲቲው አካላትና ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ኮሚቴዎች ማስተላለፍ ፣ ፲፪ ስለ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትና ም / ፕሬዚዳንቶች ፩ የዩኒቨርሲቲው እጩ ፕሬዚዳንት ሆነው የሚቀርቡ ሰዎች የተመሰከረለት የአካዳሚክና አስተዳደር ብቃት እንዲሁም መልካም ሥነ ምግባር ሊኖራቸው ይገባል ። ፪ ዩኒቨርሲቲው ለፕሬዚዳንቱ ተጠሪ የሆኑ ሦስትም / ፕሬዚዳ ንቶች ይኖሩታል ። ፫ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንትና ም / ፕሬዚዳንቶች የሥራ ዘመን አምስት ዓመት ይሆናል ። ፬ • የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት በአዋጁ የተመለከቱት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ። ፲፫ . የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንቶች ሥልጣንና ተግባር ፩ የአካዳሚክና ምርምር ም / ፕሬዚዳንት ሀ ) የዩኒቨርሲቲውን ሥልጣንና ተግባር በተመለከተ የዩ ቨርሲቲውን ፕሬዚዳንት ያማክራል ፣ ይረዳል ፣ ለ ) በቦርዱና በሴኔቱ የተላለፉ ውሣኔዎችና መመሪያዎች በሥራ ላይ በማዋል ለእርሱ ተጠሪ የሆኑ ክፍሎችን ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ ሐ ) የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት በማይኖርበት ጊዜ ተተከቶ ዩኒቨርሲቲውን ይመራል ፣ ያስተባብራል ፣ ገጽ ፪ሺ፬፻፲፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፲፯ ዓም መ ) የትምህርት ማዕከላትን እንደፋኩልቲ ፣ ኮሌጅ ፣ ተቋም ፣ ትምህርት ቤት እና ተከታታይ ትምህርት ክፍሎችን ሥራ ያቅዳል ፤ ይመራል ፣ በበላይነት ይቆጣ ሠ ) የምርምር እና ጥናት እንቅስቃሴዎችን ያቅዳል ፣ ይመራል ፣ በበላይነት ይቆጣጠራል ፣ ረ ) የዩኒቨርሲቲውን መጻሕፍት ቤት ፣ ሬጅስትራር ጽሕፈት ቤትና ሌሎች በሥሩ ያሉትን ክፍሎች ይመራል ፣ በበላይነት ይቆጣጠራል ፣ ሰ ) ብሔራዊና ዓለምአቀፍ ግንኙነቶችንና ትብብሮችን ያፈላልጋል ፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል ፣ ሸ ) በሥራ ያሉ ክፍሎችን የሥራ አፈጻጸም ፣ በጀት ክፍፍልና አጠቃቀም እንዲሁም ሌሎች እንቅስቃሴ ዎችን በተመለከተ ሪፖርት ለፕሬዚዳንት ያቀርባል ፣ ቀ ) በቦርዱ ፣ በሴኔቱና በፕሬዚዳንቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተመሣሣይ ተግባራት ያከናውናል ። ፪ . የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ም / ፕሬዚዳንት ፣ ሀ ) የዩኒቨርሲቲውን ሥልጣንና ተግባር በተመ ቨርሲቲውን ፕሬዚዳንት ያማክራል ፣ ይረዳል ፣ ለ ) ለእርሱ ተጠሪ የሆኑ የዩኒቨርሲቲው ክፍሎችን ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ ሐ ) የተማሪዎች አገልግሎትን ፣ የአስተዳደርና የፋይናንስ ሥራ ያቅዳል ፣ ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ መ ) በቦርድና በሴኔቱ የተሰጡ ውሣኔዎችንና መመሪያ ዎችን ተግባራዊ ያደርጋል ፣ ሠ ) የተቋሙን አስተዳደርና ማኔጅመንት አቅም ለማሻሻል ከብሔራዊና ዓለምአቀፍ ተቋማት ጋር ግንኙነት ይፈጥራል ፣ ተግባራዊነቱን ይከታተላል ፣ ረ ) የሥራ አፈጻጸም ፣ የበጀት አመዳደብና አጠቃቀም እንዲሁም የሌሎች እንቅስቃሴችን ሪፖርት ለፕሬዚ ዳንቱ ያቀርባል ፣ ሰ ) በቦርዱ ፣ በሴኔቱና በፕሬዚዳንቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተመሣሣይ ተግባራት ያከናውናል ። ፫ . የዩኒቨርሲቲው የቢዝነስና ልማት ም / ፕሬዚዳንት ፣ ሀ ) የዩኒቨርሲቲውን ሥልጣንና ተግባር በተመለከተ የዩኒ ቨርሲቲውን ፕሬዚዳንት ያማክራል ፣ ይረዳል ፣ ለ ) ለእርሱ ተጠሪ የሆኑ የዩኒቨርሲቲውን ክፍሎች ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ ሐ ) በቦርድና በሴኔቱ የተላለፉ ውሣኔዎችና መመሪያዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን ይከታተላል ፣ መ ) የገቢ ማመንጫ ድርጅቶችንና የዩኒቨርሲቲውን የቢዝነስ ክፍሎች በተመለከተ ያቅዳል ፤ ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ የሥራ ባህልን ያጎለብታል ፣ ሠ ) በዩኒቨርሲቲው ኣዳዲስ የቢዝነስ ሃሣቦችንና ልማትን ያቅዳል ፤ ይመራል ፤ ይቆጣጠራል ፣ ረ ) የዩኒቨርሲቲውን አዳዲስ የልማትና የማስፋፋት የካፒታል ኢንቨስትመንቶችን ያቅዳል ፣ ያስተዳ ሰ ) ከሌሎች ድርጅቶች ጋር የተገናኙና እርሱን የሚመ ስምምነቶችና ፕሮጀክቶችን አፈጸጸም ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ ሸ ) ብሔራዊና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችንና ትብብሮችን ያፈላልጋል ፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል ፣ ቀ በሥሩ የሚገኙትን አካላት የሥራ አፈጻጸሙን ፣ የበጀት ድልድልና አጠቃቀምን በተመለከተ ሪፖርት ያቀርባል ፣ ገጽ ፪ሺ፬፻፲፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. በ ) የቢዝነስና የስትራቲጂክ ዕቅድ በማዘጋጀት ያቀርባል ፣ ረ ) ሌሎች ከቦርድ ፣ ከሴኔቱና ከፕሬዚዳንቱ የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናል ። ፬ • የህክምናና ጤና ኮሌጅ ለአካዳሚክና ምርምር ምክትል ፕሬዚዳንት ተጠሪ በሆነና የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት በሚኖሩት ተባባሪ ምክትል ፕሬዚዳንት ሊመራ ይችላል ። ሀ ) የዩኒቨርሲቲውን ሥልጣንና ተግባር በተመለከተ የዩኒ ቨርሲቲውን ምክትል ፕሬዚዳንት ያማክራል ፣ ይረዳል ፣ ለ ) የህክምናና ጤና ኮሌጅን ትምህርት ፣ ምርምርና አገል ግሎት ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ ሐ ) የሆስፒታሉን ታካሚዎችና ጤና አጠባበቅ አገል ግሎት እንዲሁም የአስተዳደርና ፋይናንስ እንቅስቃሴ ዎችን ያቅዳል ፣ ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ መ ) ለህብረተሰብ ተኮር የተግባር ትምህርት የሚያገለግሉ ከተቋሙ ውጭ ያሉ የማሠልጠኛ ጣቢያዎችን እንቅ ስቃሴ ይመራል ፣ ይቆጣጠራል ፣ ሠ ) ከብሔራዊና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ግንኙነትና ትብብር ያፈላልጋል ፣ ረ ) ለእርሱ ተጠሪ የሆኑ ክፍሎችን የሥራ አፈጸጸም ፣ የበጀት አመዳደብና አጠቃቀም እንዲሁም የሌሎች እንቅስቃሴዎችን ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል ፣ ሰ ) የቢዝነስና የስትራቴጂክ ዕቅድ አዘጋጅቶ ያቀርባል ፣ ሸ ) በቦርዱ ፣ በሴኔቱና በፕሬዚዳንቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተመሣሣይ ተግባራት ያከናውናል ። ፲፬ . የአካዳሚክ ኮሚሽን ፩ እያንዳንዱ ፋኩልቲ ኮሌጅ ኢንስቲትዩት እና ትምህርት ቤት ለዲኑ ተጠሪ የሆነ የራሱ አካዳሚክ ኮሚሽን ይኖረዋል ። ፪ • የአካዳሚክ ኮሚሽኑ የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል ፣ ሀ ) የፋኩልቲ ፣ ኮሌጅ ፣ ኢንስቲትዩት ወይም ትምህርት ቤት ዲን ለ ) የፋኩልቲ ፣ ኮሌጅ ፣ ት / ቤት ወይም ኢንስቲትዩት ምክትል ዲኖች ካሉ ሐ ) የትምህርት ክፍሎች ኃላፊዎች . መ ) ኣንድ የተማሪዎች ተወካይ ሠ ) በአካዳሚክ ሠራተኞች ጠቅላላ ጉባዔ የተመረጠ አንድ የመምህራን ተወካይ ረ ) የፋኩልቲው የተከታታይ ትምህርት አስተባባሪ ሰ ) በኮሚሽኑ የሚመደቡ አግባብነት ያላቸው ኃላፊዎች ፫ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት የሚያወጣው መመሪያ እንደተጠበቀ ሆኖ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ፣ ሀ ) የፋካልቲውን ፣ የኮሌጁን ፣ የተቋሙን ወይም የትም ህርት ቤቱን ዕቅድ ያዘጋጃል ፣ በጀት በማዘጋጀት ይደለድላል ፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል ፣ ለ ) የሥልጠናና የትምህርት መርሀ ግብሮችን ሥርዓተ ትምህርቶች አዘጋጅቶ በሚመለከተው ያጸድቃል ፣ ሐ ) በሴኔቱ መመሪያ መሠረት የተማሪዎችን ትምህርትና ሥነ ምግባር የተመለከቱ ዝርዝር መስፈርቶችን ይወስናል ፣ መ ) ከትምህርት ጋር የተያያዙ ሽልማቶችንና የክብር ዲግሪእንዲሰጥ ለሴኔቱ ሃሣብ ያቀርባል ሠ ) የሌክቸር ፣ ረዳት ሌክቸረር ፣ ረዳት ምሩቅና ቴክኒክ ረዳቶችን ዕድገት በሴኔቱ የውስጥ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት አጣርቶ ይወስናል ፣ ገጽ ፪ሺ፱፻፲፫ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓም • ረ ) የተባባሪና ረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እንዲሰጥ ለሴኔቱ አቅርቦ ያጸድቃል ፣ ሰ ) የአካዳሚክ ሠራተኞች ቅጥርን ይመረምራል ፣ የነፃ ትምህርት ዕድልና የምርምርና ሰባቲካል እረፍቶችን ያጸድቃል ፣ ሸ ) የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓትና የውስጥ ደንብ ይወስናል ፣ ቀ ) ከሴኔቱ እና ከፕሬዚዳንቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ያከናውናል ። ፲፭ የትምህርት ክፍል ጉባዔ ፩ እያንዳንዱ የትምህርት ክፍል የራሱ ጉባዔ ይኖረዋል ። ፪ የትምህርት ክፍልጉባዔ በትምህርት ክፍሉኃላፊየሚመራ ሆነ ሁሉንም የሙሉ ጊዜ መምህራንን ያካትታል ። ፫ የትምህርት ክፍል ጉባዔ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፣ ሀ ) ተፈላጊ በሆኑና ሰርቲፊኬት ወይም ዲፕሎማ ዲግሪ የሚያሰጡ መርሃ ግብሮችን ለአካዳሚክ ኮሚሽኑ ያቀርባል ፣ ሲፈቀድ ያስፈጽማል ፣ ለ ) የትምህርት ክፍሉን ዓመታዊ ዕቅድ በጀትና ሪፖርት ያዘጋጃል ፣ ይመዘግባል ፣ ሐ ) የትምህርት ክፍሉን የሰው ኃይልና ፋይናንስ ይከታ መ ) የመምህራንና የተማሪዎችን ግምገማና ክትትል ያከና ውናል ፣ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን መርምሮ ይወስናል ፣ ሠ ) ፈተናዎችንና የአካዳሚክ ግምገማ ሥርዓትን ደረጃ ያወጣል ፣ ይከታተላል ፣ ረ ) የማስተማሪያ ጽሑፎችን አመራረጥና ዝግጅት ይወስናል ፣ የመምህራንን የሥራ ጫና ይወስናል ፣ ሰ ) በሥርዓተ ትምህርትና በመማር ማስተማር ሥርዓት ማሻሻያዎችና ፈጠራዎች እንዲጎለብቱ ሁኔታዎች ያመቻቻል ፣ ሸ ) የተማሪዎችን ውጤት ያጸድቃል ፣ ቀ ) ሌሎች በፋካልቲውና በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት የሚሰጡ ተግባራትን ያከናውናል ። ፲፮ ስለዩኒቨርሲቲው ልዩ ልዩ ክፍሎች የውስጥ ሥልጣን ፩ . በዚህ ቻርተር አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ ፪ ሥር የተዘረሩት እና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው አካላት አደረጃጀት ቦርዱ ባጸደቀው መዋቅር መሠረት ይወሰናል ። ፪ . እያንዳንዱ ፋኩልቲ ፣ ተቋም ፣ ትምህርት ቤት ወይም እና ኮሌጅ የበጀት ማዕከል ደረጃ ሊኖረው ይችላል ፣ ፫ • እያንዳንዱ የበጀት ማዕከል የራሱን ዕቅድና በጀት ማዘጋጀት ፣ የበጀት እና ሃብት አጠቃቀምን መወሰንና ሪፖርት ማዘጋጀት ይኖርበታል ። ፲፯ የማኔጅመንት አመራር አሰያየም በዩኒቨርሲቲው አካላት ውስጥ ያሉ አካላትን ለመምራት የሚታጭ ሰው በተለይ የሚከተሉትን ማሟላት አለበት ። ሀ ) የማኔጅመንት የአስተዳደርና የአመራር ብቃት ያለው ፣ ለ ) በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ፣ የምርምርና የኅብረተሰብ ኣገልግሎት ውስጥ ብቁ ተሳትፎ ያለው ፣ ሐ ) ሥራዎቹ ውጤት ያሣዩና መልካም ሥነ ምግባር ያለው ፣ መ ) ዲሞክራሲያዊ እሴቶችን የመተግበርና የማስረጽ ዝግጁ ነትና ቁርጠኝነት ያለው ፣ ገጽ ፪ሺ፱፲፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓም ክፍል አራት ስለ ዩኒቨርሲቲው ሠራተኞችና ተማሪዎች ፲፰፡ የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ፩ ዩኒቨርሲቲው የተመለከቱት ሠራተኞች ይኖሩታል ። ፪ • ዩኒቨርሲቲው ከሌላ መንግሥታዊ ወይም የግል ተቋም ሠራተኛን በጋራ ቅጥር መቅጠር ይችላል ። ፫ • የጋራቅጥሩ በሁለቱ ተቋማት መካከል በሚደረግ ውለታና በግለሰቡ ስምምነት መሠረት ተግባራዊ ይሆናል ። ፩ በጋራ የተቀጠረው ባለሙያ እንደቋሚ መምህር የሚታይ ሆኖ በሕጉ የተመለከቱት ግዴታና መብቶች ይኖሩታል ። ፭ የዩኒቨርስቲው ሠራተኞች መብትና ግዴታ በአዋጁ የተመ ለከተው ይሆናል ። ፲፱ • ስለተማሪዎች መቀበያ መመዘኛ ተማሪዎች ፩ . በሌሎች ህጎች ስለመቀበያ መመዘኛ የተደነገገው እንደተ | 19. Admission of Students ጠበቀ ሆኖ ዩኒቨርሲቲው ፣ ሀ ) ተገቢውን መመዘኛ ላሟሉ ኢትዮጵያውን ያለምንም ልዩነት ክፍት ይሆናል ለ ) የኢትዮጵያ የሁለተኛ ደረጃ የመዘጋጃ ትምህርት ወይም ሚኒስቴሩ በሰጠው ግምት ደረጃ ያለው የውጭ ሀገር ሁለተኛ ደረጃን ያጠናቀቀ እና በዩኒቨርሲቲ አቸውየተሰጠውን የመግቢያ መመዘኛያሟላ ተማሪን ለቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ትምህርት ይቀበላል ፣ ሐ ) የዲፕሎማ ( 12 + 2 እና 10 + 3 ) ደረጃ ያላቸው ተማሪ ዎችን በአድቫንስድ ተማሪነት በቅድመ ምረቃ ይቀበላል ፣ መ ) የከፍተኛ ትምህርትየቅድመ ምረቃ ትምህርት ያጠና ቀቀና በዩኒቨርሲቲው የተወሰኑ መመዘኛዎችን ያሟላ ተማሪን ለድህረምረቃ መርሃ ግብር ትምህርት ይቀበላል ሠ ) ለሴቶች ፣ ለታዳጊ ክልል ብሔረሰብ እንዲሁም ለጎልማሣ ወይም ልምድ ላላቸው ተማሪዎች የተለየ አቀባበል ሥርዓት ሊወሰን ይችላል ። ፪ ዩኒቨርሲቲው የሚቀበለው ተማሪ በወጪ መጋራት መርህ መሠረት ያለበትን ግዴታ የሚያሟላ መሆን አለበት ። ፫ ዩኒቨርሲቲው የተማሪውን ችሎታ እና የዕውቀት ደረጃ እንዲሁም ክህሎት ለመገምገም የሚያስችል መመዘኛ ያዘጋጃል ። ፬ . በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫ መሠረት የሚሰጥ መመዘኛ ለተማሪው በተሰጠው ትምሀርት ወይም ሥልጠና ይዘት ላይ የተመሠረተ ተከታታይ ምዘና መሆን አለበት ፣ ፭ መመዘኛው የሚሰጥበት መንገድ በቃል ፣ በጽሑፍ ፣ በተግ ባርና ሌሎች ሴኔቱ በሚወስንባቸው መንገዶች ሊሆን ይችላል ፣ ፮ • የምዘና ውጤቶች እና የፈተና ወረቀቶችን ለተማሪው መመለስ ወይም በግልጽ ማሳወቅ አለበት ። ክፍል አምስት ስለድርጅትና ፈንድ ፈንድ ፳ ስለ ድርጅቱ መቋቋምና አካላቱ ተጠሪነቱ ለዩኒቨርሲቲው የቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚ የሆነ የሚከተሉት አካላት ያሉት የዩኒቨርሲቲው | 20. Establishment ofEnterprise and Its Units ድርጅት ተቋቁሟል ። ሀ ) የምክር አገልግሎት ለ ) የምርት አገልግሎት ሐ ) የፕሮጀክት አገልግሎት መ ) የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኣገልግሎት ሠ ) ወደፊት የሚቋቋሙ ሌሎች አገልግሎቶች