የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፫ አዲስ አበባ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፴፫ / ፲፱፻፵፮ ዓም • በጦርነት ጊዜ ቅርሶችን ለመጠበቅ የተፈረመውን ስምምነት እና ፕሮቶኮሉን ለመቀበል የወጣ አዋጅ ገጽ ፪ሺ፬፻፳፬ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፫ / ፲፱፻፲፮ በጦርነት ጊዜ ቅርሶችን ለመጠበቅ የተደረገውን ስምምነት እና ፕሮቶኮሉን ለመቀበል የወጣ አዋጅ በጦርነት ጊዜ ቅርሶችን ለመጠበቅ እኤአ ሜይ ፲፬ ቀን ፲፱፻፶፬ በሄግ የተደረገውን ስምምነት በኢትዮጵያ መቀበል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣ ይህ ስምምነትና ፕሮቶኮል የኢትዮጵያ ባህላዊ ቅርሶችን | May 1954 ; ለመጠበቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚኖረው በመሆኑ ፣ ይህንን ስምምነትና የመጀመሪያ ፕሮቶኮል የኢትዮጵያ | Cultural Heritage ) ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓም ባደረገው ስብሰባ የተቀበለው 1 the Federal Democratic Republic of Ethiopia has Accede said በመሆኑ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕጉ መንግሥት አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት | sub - Articles ( 1 ) and ( 12 ) of the Constitution of the Federal የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ በጦርነት ጊዜ ቅርሶችን ለመጠበቅ የተፈረ መውን ስምምነት እና ፕሮቶኮሉን ለመቀበል የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፫ / ፲፱፻፶፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ገጽ ቪ፱፳፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፤ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፰ ዓም ጅ ስምምነቱን ስለመቀበል እኤአ ማይ ፲፬ ቀን ፲፱፵፬ በጦርነት ጊዜ ቅርሶች ለመጠበቅ በሄግ የተፈረመው ስምምነትና የመጀመሪያው ፕሮቶኮሉ ተቀባይነት አግኝቷል ። ፫ የኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ሥልጣንና [ 3. Powers and Responsibility of Authority for Research & ኃላፊነት የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን አግባብ ካላቸው የፈደ ራልና የክልል መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች እንዲሁም ከኅብረተሰቡ ጋር በመተባበር ስምም ነቱን በሥራ ላይ የማዋልና አፈጻጸሙንም የመከታተል ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ። ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ርና ሰምተያደርጉታቱ