×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፬፲፫/፲Pደ፶፯ ዓ.ም የኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ እሥረኛ ዓመት ቁጥር ፻፰ አዲስ አበባሐምሌ 5 ቀን ፲ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፫ / ፲፱፻፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ...... ገጽ ፪ሺ፰፻፩ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ / ፲፱፻፮ የኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ ባለሥልጣን የኢትዮጵያ የጥራትና ማቋቋሚያ አዋጅን ማሻሻል በማስፈለጉ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ 55 ( ወ of the Constitution of the Federal Democratic መንግሥት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ « የኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ባለሥልጣን ማቋቋሚያ / ማሻሻያ / ኣዋጅ ፬፻፲፫ / ፲፱፻፳ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ & ማሻሻያ የኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ ከተለው ተሻሽሏል ። ያንች ጋ 2 ፡ 30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ ሺ ፩ ጽ ፪ሺ፰፻፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፰ ሐምሌ ፳፯ ቀን ፲ ዓ.ም ፩ / የአዋጁ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / ተተክቷል ፤ « ፪ / ባለሥልጣኑ ተጠሪነቱ ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይሆናል ፡፡ » ፪ / የአዋጁ አንቀጽ ፯፡ ፰ ፣ ፬ እና ፲ ተሠርዘው በሚከተሉት አዲስ አንቀጽ ፯፡ ፰ ፣ ፬ እና ፲ ተተክተዋል ፤ « ፯ የባለሥልጣኑ ኣቋም ባለሥልጣኑ ፩ / የደረጃዎችና የሰርቲፊኬሽን ካውንስል ' ካውንስል እየተባለ የሚጠራ / ፣ ፪ / በመንግሥት ዲሬክተር ፣ ፫ / እንዳስፈላጊነቱ በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ዲሬክተሮች ፣ እና ፬ / አስፈላጊው ሠራተኞች ፣ ይኖሩታል ፡፡ ፰ . የካውንስሉ አባላት የካውንስሉ ሰብሳቢና አባላት በመንግሥት ይሾማሉ ፤ ቁጥራቸውም እንዳስፈላጊነቱ ይወሰናል ፡፡ ፬ የካውንስሉ ሥልጣንና ተግባር ካውንስሉ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፤ ፩ / ባለሥልጣኑ አዘጋጅቶ በሚያቀርባቸው ብሔራዊ የጥራትና የደረጃዎች ፖሊሲና ስትራተጂ ይመክራል ፤ በመንግሥት ሲፀድቁም ለአፈጻጸማ ቸው የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ያወ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፰ ሐምሌ ፳፯ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም 3 ከውንስሉ አባላት ገጽ ፪ሺ፰፻፫ ፪ / የኢትዮጵያ ደረጃዎችን ያፀድቃል ፤ ፫ / ለሠርቲፌኬሽን ተፈጻሚነታቸው አስገዳጅ ውጤቶች ፣ የሥራ ሂደቶችንና የአሠራር ሥርዓቶ ችን ደረጃዎች ይወስናል ፤ ፬ / በአገር ውስጥ ለሚሠሩ የጥራት ሠር ቲፊኬሽን አካሎች ፣ የኢንስፔክሽን አካ ላቦራቶሮች ፣ ሬሽን ላቦራቶሮችና ከነዚህ ሥራዎች ጋር በተያያዘ ብቃት ላላቸው ባለሙያዎች እንዲሰጥና እንዲመዘገቡ ይፈቅዳል ፤ እንዳስፈላጊነቱ የቴክኒክ አማካሪ ኮሚቴ ያቋቁማል ፣ አባላቱን ይሰይማል ፤ ከኮሚቴው በሚቀርብለት የቴክኒክ ግምገማ ሪፖሪት ላይ ይወስናል ፤ ፮ / ለጥራት ማኅተምና ባለሥልጣኑ ለሚሰ ጣቸው ሌሎች አገልግሎቶች የሚጠየቁ ክፍያዎችን ተመን ያፀድቃል ፡፡ ፫ የካውንስሉ ስብሰባ ፩ / ካውንስሉ መደበኛ ስብሰባውን በየሶስት ወሩ አንድ ጊዜ ያደርጋል ፤ ሆኖም እንዳ ስፈላጊነቱ በሰብሳቢው ወይም ከአንድ ሶስተኛው ባላነሱ አባላቱ ሲጠየቅ በማና ቸውም ጊዜ ሊያደርግ ይችላል ፡፡ ፪ / ሰብሳቢውን ጨምሮ ውስጥ ከግማሽ በላይ ከተገኙ ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል ፡፡ ፫ / የካውንስሉ ውሳኔዎች በድምጽ ብልጫ ያልፋሉ ፤ በእኩል የተከፈለ ሲሆን ሰብሳቢው ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል ፡፡ ፬ / የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ካውንስሉ የራሱን የአሠራር መመሪያ ሊያወጣ ይችላል ፡፡ » መ ቪ፰፻፬ ዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር 3 ሐምሌ 8 9 ፫ / በአዋጁ አንቀጽ ፲፩ ውስጥ « ዋና ሥራ አስኪያጅ » እና « ቦርድ » የሚሉት ተሰርዘው እንደ ቅደም ተከተላቸው « ዋና ዲሬክተር » እና « የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር » በሚሉት ተተክተዋል ፡፡ ፫ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌዴራል ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሐምሌ ፳ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?