ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ለማስፋፋት እና ዋስትና ለመስጠት የተደረገው ስምዎ ምቕላ | of the Federal Democratic Repbulic of Ethiopia and the የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ- ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳ / ፲፱፻፫ ዓ.ም ከሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስፋ ፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገው ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳ ፲፱፻ዥ ከሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ኢንቨስትመንትን ማርች ፯ ቀን ፪ሺህ ካርቱም ላይ የተፈረመ ስለሆነ ፣ ስምምነቱ በሥራ ላይ የሚውለው ተዋዋዮቹ ሀገሮች በየሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቶቻቸው መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን አንዱ ለሌላው በጽሑፍ ካሳወቀበት የመጨረሻው ቀን ጀምሮ ከሚቆጠር | Agreement shall enter into force thiry ( 30 ) days after the የ፴ ቀናት ጊዜ በኋላ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተገለፀ | parties have notified each other , in writing , that their በመሆኑ፡ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህዳር፳፩ ቀን ፲፱፻፶ዓም | the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ratified said ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲ g | 2000 ; መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ ከሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት ጋር ኢንቨስትመ ንትን ለማስፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገው ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳ / ፲፱፻፫ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ገጽ ሸ፩ሺ፱፻፳፫ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም. Federal Negarit Gazeta – No. 2 30 November , 2000Page 1428 ስምምነቱ፡ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሱዳን ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋትና ዋስትና ለመስጠት እ.ኤ.አ ማርች ፯ ቀን ፪ሺህ በካርቱም ከተማ የተፈረመው ስምምነት ጸድቋል ። • የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን ኃላፊነት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን ስምምነቱ በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከህደር ፳፩ ቀን ፲፱፻ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም : ዶ ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ