×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የኤርትራ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ቦርድ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 414/1971

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ሠላሣ አንደኛ ዓመት ቍጥር ፭
የ ኢ ት ዮ ጵ ያ ን ጉ ሠ ነ ገ ሥ ት መ ግ ሥ ት "
ነ ጋ ሪ ት ፡ ጋ ዜ ጣ ። ጋ
የጋዜጣው ዋጋ ባገር ውስጥ ባመት $ 6.
በ፮ ወር
ለውጭ አገ እጥፍ ይሆናል ።
ማውጫ "
፲፱፻፷፬ ዓ. ም.
በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት
በጽሕፈት ሚኒስቴር ተጠባባቂነት የቆመ
የሕግ ክፍል ማስታወቂያ ቍጥር ፬፻፲፬ / ፲፱፻፷፬ ዓ. ም.
የኤርትራ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ቦርድ ማቋቋሚያ ደንብ
ቊጥር ፬፻፲፬ / ፲፱፻፷፬ ዓ. ም.
የሕግ ክፍል ማስታወቂያ ፤
በ፲፱፻፶፮ ዓ. ም. ስለ አሠሪና ሠራተኛ በወጣው አዋጅ መሠረት የወጣ ደንብ
፩ አውጪው ባለሥልጣን ፤
የሕዝባዊ ኑሮ ዕድገትና የማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር
ይህን ደንብ ያወጣው በ፲፱፻፶፮ ዓ. ም. በቊጥር ፪፻፲ በወጣው (ከዚህ በኋላ « አዋጅ » እየተባለ በሚጠራው) የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ በአንቀጽ ፫ (ለ) በተሰ ጠው ሥልጣን መሠረት ነው ።
፪ / አጭር አርእስት ፤
ይህ ደንብ « የ፲፱፻፷፬ ዓ. ም. የኤርትራ ሪና ሠራ ተኛ ጉዳይ ቦርድ ማቋቋሚያ ደንብ » ተብሎ ሊጠቀስ ይቻላል ።
፫ ስለቦርዱ መቋቋም ፤
(፩) ኤርትራ ጠቅላይ ግዛት በሚገኘው የሕዝባዊ ኑሮ ዕድገትና የማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ውስጥ (ከዚህ በታች « ቦርድ » ተብሎ የሚጠራ) የአ ሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ቦርድ ተቋቁሟል ። (፪) ቦርዱ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ የሚነሡትን የሥራ ክርክሮችና ተገቢ ስላልሆነ የሥራ አፈጻጸም የሚቀርቡትን አቤቱታዎች ይሰማል ።
(F) የቦርዱ ዋና መሥሪያ ቤት በአሥመራ ይሆናል ። ሆኖም ቦርዱ አስፈላጊ መስሎ ከታየው በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ በሚገኙ በሌሎችም ሥፍራዎች ለመሰብሰብ ይችላል ።
አዲስ አበባ ታኅሣሥ፯ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ. ም.
ቢያንስ በወር አንድ ጊዜ ይታተማል "
የፖስታ ሣጥን ቍጥ G ፩ሺ፫፻፷፬ (1364)
፬ ቦርዱ በአዋጁ ከተቋቋመው የአሠሪና ሠራተኛ ቦርድ 4 ጋር እኩል ስለመሆኑ ፤
(፩) ቦርዱ በአዋጅ ለተቋቋመው የአሠሪና ሠራተኛ ቦርድ በአዋጁ እንደተሰጡት ያሉ ሥልጣኖችና ተግባሮች ይኖሩታል "
| Community Development and Social Affairs pursuant to autho rity vested in him by Article 3 (b) of the Labour Relations Pro
Equialence

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?