×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፪/፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለአፋር ክልል ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስፋፊያ ፕሮጀ ክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከኩዌት ፈንድ ለአረብ የኢኮኖሚ ልማት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማዕደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፳፰ አዲስ አበባ ሰኔ 9 ቀን ፲፱፻፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፪ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለአፋር ክልል ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስፋፊያ ፕሮጀ | Kuwait Fund For Arab Economic Development Loan ክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከኩዌት ፈንድ ለአረብ | Agreement for financing Extension of the National Power የኢኮኖሚ ልማት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፫ሺ፪፻፲፰ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፪ / ፲፱፻፵፰ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኩዌት ፈንድ ለአረብ የኢኮኖሚ ልማት መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አ ዋ ጅ ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ፲፩ሚሊዮን | Democratic Republic of Ethiopia and the Kuwait Fund For የኩዌት ዲናር አሥራ አንድ ሚሊዮን የኩዌት ዲናር / Fund for Arab Economic development provide to the Federal የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ | Democratic Republic of Ethiopia a Loan in an amount not ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኩዌት ፈንድ ለአረብ | exceeding KD i1,000,000 ( eleven million Kuwait Dinar ) for የኢኮኖሚ ልማት መካከል እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ ፰ ቀን | financing Extension of the National Power Grid to the Afar ፪ሺ፮ በአዲስ አበባ ከተማ የተፈረመ በመሆኑ ፣ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር | of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ቤት ግንቦት ፳፬ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ | ratified said Loan Agreement at its session held on the ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) 55 Sub - Article and ( 12 ) of the Constitution it is እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለአፋር ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚ ውል ብድር ከኩዌት ፈንድ ለአረብ የኢኮኖሚ ልማት ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፪ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቀ ፱ሺ፩ ገጽ ፫ሺ፪፻፲፱ ፌዴራል ጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፰ ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም ፪ . የስምምነቱ መፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኩዌት ፈንድ ለአረብ የኢኮኖሚ ልማት መካከል እ.ኤ.አ. ፌብሩዋሪ ፰ ቀን ፪ሺ፮ በአዲስ አበባ ከተማ የተፈረመው ቁጥር 717 የብድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ . የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሰብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፲፩ሚሊዮን የኩዌት ዲናር በአሥራ አንድ ሚሊዮን የኩዌት ዲናር / በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ ኣዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ ኣዲስ ኣበባ ሰኔ 9 ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?