×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
ደንብ ቁጥር ፩፻፳፰/Iሆነቓ ዓ.ም. በልማት ወደኋላ ለቀሩ ክልሎች ልዩ ድጋፍ የሚያደርግ የፌዴራል ቦርድ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት (ማሻሻያ) ደንብ .............ገጽ ሮሺቆየደሞ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አስራ ሦስተኛ ዓመት ቁጥር ፪ [ አዲስ አበባ - ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ደንብ ቁጥር ፩፻፳፰ / ፲፱፱ ዓ.ም. በልማት ወደኋላ ለቀሩ ክልሉች ልዩ ድጋፍ የሚያደርግ የፌዴራል ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ገጽ ፫ሺ፪፻፳፫ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፳፰ / ፲፱፻፱ በልማት ወደኋላ ለቀሩ ክልሉች ልዩ ድጋፍ የሚያደርግ የፌዴራል ቦርድ ማቋቋሚያ ደንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወለን | pursuant to Article 5 of the Definition of Powers and በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬፻፸፩ / ፲፱፻፵፰ አንቀጽ ፩ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ በልማት ወደኋላ ለቀሩ ክልሉች ልዩ ድጋፍ የሚያደርግ የፌዴራል ቦርድ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ቁጥር ፩፻፳፰ / ህየኝ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ማሻሻያ በልማት ወደኋላ ለቀሩ ክልሉች ልዩ ድጋፍ የሚያደርግ የፌዴራል ቦርድ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፫ / ፲፱፻፲፮ እንደሚከተለው ተሻሽሏል ፣ ፩ . በደንቡ አንቀጽ ፭ ስር የሚከተሉት አዲስ ንዑስ እንቀጾች ( ፪ ) ( ) እና ( ፱ ) ተጨምረዋ ! የሚገኙበት የቴክኒክ ኮሚቴ ያቋቁማል ፤ ( ፩ ) ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሉች ርዕሰ መስተዳድሮች ላይ በተሳታፊነት ለመገኘት እንዲችሉ ያደርጋል ! ( ፩ ) ኃላፊነትና ተግባሩን በአግባቡ ለመወጣት የሚያስ ችለው የአሠራር ሥርዓት ይዘረጋል ፤ ” ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ. ፰ሺ፩ ገጽ ፫ሺ፫፻ዥ፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፫ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም የደንቡ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ፣ ( ፯ ) እና ( ፰ ) ተሠርዘው የሚከተሉት አዲስ ንዑስ አንቀጾች ( ፩ ) እና ( ፯ ) ተጨምረዋል ፤ ፮ . የሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ፯ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሰየም የፌዴራል መንግሥት አካል .... ..አባል ፫ ከደንቡ አንቀጽ ፮ ቀጥሎ የሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፯ . ተጨምራል ፤ “ ፯ የአባል መሥሪያ ቤቶች ኃላፊነትና ተግባር የቦርዱ አባል የሆነ ማንኛውም መሥሪያ ቤት በማቋቋሚያ አዋጁና በሌሎች ሕጎች የተሰጡት ኃላፊነትና ተግባሮች እንደተጠበቁ የሚሰጠውን ልዩ ድጋፍ በሚመለከት የሚከተ ሉት ኃላፊነትና ተግባሮች ይኖሩታል ፣ ፩ . ከክልሎቹ ጋር የልማትና የአቅም ዕቅዶችን ያዘጋጃል ፤ በአፈጻጸም ፣ በክትት ልና ግምገማ እገዛ ያደርጋል ፤ በሥራ ዘርፉ የክልሎቹን ተጨባጭ ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባ ፕሮግራም ያዘጋጃል ፤ ፫ . የማስፈጸም አቅምን ለማጎልበት የሚረዳ ጥናት ያደርጋል ፣ የተሻለ ልምድ በመቀመር ለክልሎቹ ያስተላልፋል ፤ ፬ . የልዩ ድጋፍ ሥራውን በኃላፊነት የሚያ ከናውንና ተጠሪነቱ ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ አደረጃጀት እንዲኖር ያደርጋል፡ ፭ . የቴክኒክ ኮሚቴ አባል እንዲሆን ሥራው የሚመለከተውን ኃላፊ በቋሚነት ይመድባል ፤ በየሩብ ዓመቱ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለቦርዱ ያቀርባል ፡፡ ” ፬ . የደንቡ አንቀጽ ፯ እና ፰ እንደቅደም ተከተላ ቸው አንቀጽ ፰ እና ፱ ሆነው በአሁኑ አንቀጽ ፱ ሥር የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ተጨምሯል፡ የቴክኒክ ኮሚቴውን በሰብሳቢነት ይመ ፭ . የደንቡ የቀድሞው አንቀጽ ፬ አንቀጽ ፲፩ ሆኖ የሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፬ ተጨምሯል ። “ ፲ ተጠያቂነት የተሰጠውን ኃላፊነትና ተግባር የማይወጣ ማንኛውም የተፈጥሮ የሰውነት የተሰጠው መሠረት ተጠያቂ ይሆናል ፡፡ ” ፫ ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ በፌዴራል ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል :: አዲስ አበባ ታኅሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር www.AfricanLawArchive : com ብርሃንና ሰላምግተያድርጅትታቷ w Archive

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?