×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻ሮ፱/፲፱፻፮ ዓ.ም የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መመሥረቻ ደንብ የአንቀጽ ፮ ማሻሻያን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፲፬ አዲስ አበባ ታህሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፱ / ፲፱፻፮ ዓ.ም የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መመሥረቻ ደንብ የአንቀጽ ፮ ማሻሻያን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ገጽ . … ....... ፪ሺ፭፻፲፪ አዋጅ ቁጥር ፫፻፴፪ / ፲፱፻፳ የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መመሥረቻ ደንብ የአንቀጽ ፮ ማሻሻያን ለማ W ደቅ የወጣ ኣ ዋ ጅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ኢነርጂ ኤጀንሲ መመሥረቻ ደንብ ያፀደቀ በመሆኑ ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት በተለይ የኤጀንሲው ቦርድ አካላት | Republic of Ethiopia has ratified to the Statute of the ስብጥርን በሚመለከት በአንቀጽ ፮ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ | International Atomic Energy Agency , ሲደግፍ የቆየ በመሆኑ ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ታህሣሥ ፲፫ ባደረገው ስብሰባ እ.ኤ.አ ኦክቶበር ፩ ቀን ፲፱፻፱ የፀደቀውን ዓለም አቀፍ ኣቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መመሥረቻ ደንብ | Federal Democratic Republic of Ethiopia in it is session held on አንቀጽ ፮ ማሻሻያን ለማጽደቅ የወሰነ በመሆኑ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መመሥረቻ ደንብ የአንቀጽ ፮ ማሻሻያን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፸፱ / ፲፱፻፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ ፲ ሺ ፩ ገጽ ሺ፮፻፲፫ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፬ ታህሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ማጽደቅ መቀበልን ማረጋገጥንና ጸንቶ የቆየ ስምምነትን መቀበልን ይጨምራል ፡፡ ስምምነቱን ስለማጽደቅ እ.ኤ.አ ኦክቶበር ፩ ቀን ፲፱፻፱ በዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ጠቅላላ ስብሰባ የጸደቀውን የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መመሥረቻ ደንብ የአንቀጽ ማሻሻያን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ | 4 Effective Date ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት አጽድቋል ፡፡ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከታህሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ታህሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፲ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?