×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 207492 የፌዴራል ፖሊስ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፴፯ አዲስ አበባ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፵፪ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነትወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፯ / ፲፱፻፪ ዓም . የፌዴራል ፖሊስ አዋጅ ገጽ ፩ሺ፫፻፴፩ አዋጅ ቁጥር ፪፻፯ / ፲፱፻፵፪ የፌዴራል ፖሊስን አደረጃጀትና አስተዳደር ለመወሰን የወጣ አዋጅ ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ታማኝና በሕገ መንግሥቱ መሠረት ለሚወጡ ሕጎች ተገዢ የሆነ ፡ ለሙያው በቂ የሆነ ሥልጠና የተሰጠውና ብቃት | police institution which is loyal to the Constitution of the ያለው ፡ ለሕዝብ አገልጋይና ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን | Federal Democratic Republic of Ethiopia and governed by የሚያከብርና የሕዝብን ሰላምና ደህንነት የሚያረጋግጥ የተጠናከረ | laws enacted in accordance with to the Constitution that has ሲቪል የፖሊስ ተቋም እንዲኖር ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፯ ) እና ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ክፍል አንድ አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የፌዴራል ፖሊስ አዋጅ ቁጥር ፪፻፯ / ፲፱፻፶፪ ” | 1. Short Title ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ ሚኒስትር ” ወይም “ ሚኒስቴር ” ማለት | 2. Definition እንደቅደም ተከተሉ የፍትሕ ሚኒስትር ወይም የፍትሕ ሚኒስቴር ነው ። ክፍል ሁለት ስለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን መቋቋም ፩ . የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከዚህ በኋላ “ ኮሚሽኑ ” እየተባለ የሚጠራ በዚህ አዋጅ ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው የፌዴራል አካል ሆኖ ተቋቁሟል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ. ፱ሺ፩ ገጽ ፭ሺ'የ ደ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፯ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፲፪ ዓ.ም Federal Negarit Gazeta No.37 27 June , 2000 – Page 1332 ፪ ኮሚሽኑ በሕግና በሙያ የሚኖረው ነጻነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ተጠሪነቱ ለሚኒስቴሩ ይሆናል ። የኮሚሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት የኮሚሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በአዲስ አበባ ሆኖ እንደአስፈላ ጊነቱ፡ በሌላ ማናቸውም ሥፍራ ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ይኖረዋል ። ፭ . የኮሚሽኑ ዓላማ የኮሚሽኑ ዓላማ የሀገሪቱን ሕገ መንግሥትና ሌሎች ሕጎች በማክበር የሕዝቡን ተሳትፎ መሠረት በማድረግ ወንጀልን በመከላከል የሕዝብን ሠላማዊ ኑሮና ፀጥታ ማስጠበቅ ነው ። ፮ . የኮሚሽኑ ሥልጣንና ተግባር ኮሚሽኑ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ፣ ፩ . ማንኛውንም ወንጀል የመከላከል ፡ ፪ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሥልጣን ሥር የሚወድቁ ወንጀሎችን የመመርመር ፡ በሕግ የዳኝነት ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች የሚሰ ጠውን ትዕዛዝ ወይም ውሳኔ የመፈጸም ፡ • የወንጀል ምርመራን በተመለከተ ከፌዴራል ዐቃቤ ሕግ የሚሰጠውን ትዕዛዝ የመፈጸም፡ የጠረፍ ደህንነትን : የአየር ማረፊያዎችን ፡ የባቡር መስመሮችንና ተርሚናሎችን : የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን ፡ ዋና ዋና የፌዴራል መንግሥት ተቋሞችን የመጠበቅ ፡ ፮ በድንገተኛ አደጋ ጊዜ ዕርዳታ የመስጠትና ከሚመለከ ታቸው ጋር የመተባበር ፡ ፯ ለከፍተኛ የፌዴራሉ መንግሥት ባለሥልጣናትና ለውጭ አገር እንግዶች ጥበቃ የማድረግ ፡ ለክልል የፖሊስ ኮሚሽን የሥልጠና ፡ የሙያና የቴክኒክ ምክርና ድጋፍ የመስጠት ፡ እንዲሁም በክልሎች ጥያቄ ሲቀርብ የክልል የወንጀል ጉዳዮችን ለመከላከልና ለመ መርመር እገዛ የማድረግ : ሀ . ከወንጀል ነጻ የመሆንን ማስረጃ የመስጠት ፡ የወንጀል መነሻ ምክንያቶችን በማጥናት የመከላከል ዘዴዎችን የመንደፍ፡ ፡ ፲፩ . የፌዴራል ወንጀል የመመርመር ሥልጣን እንደአስፈላ ጊነቱ ለክልል የፖሊስ ኮሚሽን በውክልና የመስጠት ፡ ፲፪- የወንጀል መረጃዎችንና ስታትስቲክሶችን የማሰባሰብ ፡ የማጥናትና የማሰራጨት እንዲሁም የወንጀል መረጃዎች ማሰባሰቢያና ማጠናከሪያ ሀገር አቀፍ ሥርዓት የማቋቋም : • አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ለሌሎች አካላት ወይም ለሲቪል የመንግሥት ሠራተኞች የተወሰኑ ሥራዎችን ለማከናወን የሚያስችል የፖሊስ ሥልጣን የመስጠት ፡ 10- ለፌዴራሉና ለክልል አካላት የቴክኒክ ምርመራዎች ማከናወንና ምስክርነት የመስጠት ፡ 12 : - ከአለም አቀፍ ፖሊስ ጋር ግንኙነት በመፍጠር የመረጃ ልውውጥ የማደረግ ፡ 1 ጌ ውል የመዋዋል : የንብረት ባለቤት የመሆን : በስሙ የመክሰስና የመከሰስ ። ጊ የኮሚሽኑ አቋም ኮሚሽኑ ፡ አንድ የኮሚሽነሮች ጉባኤ ( ከዚህ በኋላ “ ጉባኤው ” | 7 . Organization of the Commission እየተባለ የሚጠራ ) ፡ ኣንድ ኮሚሽነር ፡ ምክትል ኮሚሽነሮች ፡ • ረዳት ኮሚሽነሮች ፡ ፭ ሌሎች የፌዴራል ፖሊሶች ፡ ፮ አስፈላጊ የሆኑ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ፡ ይኖሩታ ል ። ፭ የፌዴራል ፖሊስን የሥራ ብቃትራ ረገጥ ገጽ ፩ሸ r ያ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፯ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ፲ የገባኤው አባላት የጉባኤው አባላት ፩ ኮሚሽነሩ ፪ ም / ኮሚሽነሮች - ረዳት ኮሚሽነሮች ይሆናሉ ። ሀ . የኮሚሽነሮች ጉባኤ ሥልጣንና ተግባር የኮሚሽነሮች ጉባዔ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ፡ ፩ . የኮሚሽኑን የሥራ እንቅስቃሴ በበላይነት ይመራል ፡ ያስተባብራል ፡ ፪ • የኮሚሽኑን ም ኮሚሽነሮችና ረዳት ኮሚሽነሮች ሹመት እንዲፀድቅለት ለሚኒስቴሩ ያቀርባል ፡ | የኮሚሽኑን የሥራ ብቃትና ውጤታማነት ለማሳደግ አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል ፡ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ( ) ( ሐ ) መሠረት ተጣርተው በሚቀርቡ አቤቱታዎች ላይ ውሳኔ ይሰጣል ፡ ፭ . የኮሚሽኑን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም በመገምገም ከአስ ተያየት ጋር ለሚኒስቴሩ ያቀርባል ፡ የፌዴራል ፖሊስን የሥራ ብቃት ለማረጋገጥ የኢንስፔ ክሽን ሥራ ያከናውናል ፡ ጊ የኮሚሽኑን ረቂቅ በጀት አዘጋጅቶ ለሚኒስቴሩያቀርባል፡ ሲፈቀድም አፈጻጸሙን ይከታተላል ፡ ፲ አዋጁን ለማስፈጸም የሚረዱ ረቂቅ ሕጎች አዘጋጅቶ ለሚኒስቴሩ ያቀርባል ፡ ፱ በኮሚሽኑ እና በክልል ፖሊስኮሚሽን መካከል መልካም የሥራ ግንኙነት እንዲኖር ጥረት ያደርጋል ፡ | ይህን አዋጅና በዚህ አዋጅ መሠረት የሚወጡ ደንቦችን ለማስፈጸም የሚረዱ መመሪያዎችን ያወጣል ፡ በሥራ ላይ መዋላቸውንም ያረጋግጣል ። † የሚኒስቴሩ ሥልጣንና ተግባር ሚኒስቴሩ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ፡ ፩ ኮሚሽኑን በበላይነት ይመራል ፡ ይቆጣጠራል ፡ ፪ የኮሚሽኑን ምክትል ኮሚሽነሮች እና ረዳት ኮሚሽነሮች ይሾማል ፡ የኮሚሽኑን የሥራ ብቃትና ውጤታማነት ለማሳደግ አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል ፡ ፬ . የኮሚሽኑን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ለመንግሥት ያቀርባል ፡ ፮ የኮሚሽኑን ረቂቅ በጀት ለመንግሥት ያቀርባል : ሲፈቀድም አፈጻጸሙን ይከታተላል ፡ ፮ አዋጁን ለማስፈጸም የሚረዱ ረቂቅ ሕጎች ለመንግሥት ያቀርባል ። ፲፩ ስለኮሚሽነር ኮሚሽነሩ በሚኒስትሩ አቅራቢነት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሾማል ' ። ፪ • ኮሚሽነሩ የኮሚሽኑን የሥራ እንቅስቃሴ የማስተባበርና አመራር የመስጠት ሥልጣንና ተግባር ይኖረዋል ። ፫ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ ኣጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሚሽነሩ ፡ ሀ ) የፌዴራል ፖሊስን መተዳደሪያ ደንብ ያስፈጸማል ፡ ለ ) በፌዴራል ፖሊስነት ከተቀጠሩት ውጭ ያሉትን የድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግ መሠረት ይቀጥራል ፡ ያስተዳድራል ፡ ሐ ) በፌዴራል ፖሊስ ላይ የሚቀርቡ አቤቱታዎች እንዲጣሩ በማድረግ ለኮሚሽነሮች ጉባኤ እንዲ ቀርብ ያደርጋል : ጉባዔው የሰጠውንም ውሳኔ ለአቤቱታ አቅራቢው ያስታውቃል ፡ ገጽ ፩ሺ ፻፴፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፯ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም Federal Negarit Gazeta No.37 27 June , 2000 - Page 334 የኮሚሽኑን ዓመታዊ የሥራ ፕሮግራምና ረቂቅ በጀት ያዘጋጃል ፡ ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል ፡ ሠ ) ለኮሚሽኑ በተፈቀደው በጀት መሠረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል ፡ ረ ) ኮሚሽኑ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚያደርገው ግንኙነት ሁሉ ኮሚሽኑን ይወክላል ። 0 ኮሚሽነሩ ለኮሚሽኑ የሥራ ቅልጥፍና ባስፈለገ መጠን ከሥልጣንና ተግባሩ በከፊል ለምክትል ኮሚሽነሮች ወይም ለረዳት ኮሚሽነሮች ወይም ለሌሎች ሠራተኞች በውክልና ሊሰጥ ይችላል ። ፲፪- በጀት የኮሚሽኑ በጀት በፌዴራል መንግሥት ይመደባል ። ፲፫ . ስለሂሣብ መዛግብት ፩ ኮሚሽኑ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ መዛግብት ይይዛል ። ፪ የኮሚሽኑ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በዋናው ኦዲተር ወይም ዋናው ኦዲተር በሚሰይመው ኦዲተር በየዓመቱ ይመረመራሉ ። ክፍል ሶስት ስለፌዴራል ፖሊስ አስተዳደር ፲፬ . ለፖሊስነት የሚያበቁ መመዘኛዎች ፩ . ማንኛውም የኢትዮጵያ ዜጋ በፌዴራል ፖሊስነት ለመ መልመል የሚከተሉትን መመዘኛዎች የሚያሟላ መሆን ይኖርበታል ፡ ሀ ) በፖሊስነት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ ፡ ለ ) ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት ታማኝ የሆነ ፡ ሐ ) በፌዴራል ፖሊስነት ለመመልመል የሚያስፈል ገውን የትምህርትደረጃና አካላዊ ብቃት የሚያሟላ፡ መ ) በህብረተሰቡ ውስጥ በዲሲፕሊኑ ወይም በሥነ ምግባሩ መልካም ስም ያተረፈ ፡ ሠ ) ከዚህ ቀደም በወንጀል ድርጊት ውስጥ ለመሣተፉ ሪኮርድ የሌለበት ፡ ረ ) ዕድሜው ከ፲፰ ዓመት ያላነሰ ፡ ሰ ) የማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነ ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) መሠረት የሚደረገው ምልመላ የፆታ ፡ የብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና የሕዝቦችን ሚዛናዊ ተዋጸኦ ያካተተ ይሆናል ። • የፖሊስ ምልመላ በሕዝብ ተሳትፎ ላይ የተመሠረተ ይሆናል ። ፲፭ ቃለ መሐላ ስለመፈጸም በፌዴራል ፖሊስነት የተመለመለ የተጣለበትን ሕዝባዊና ሙያዊ አደራ በታማኝነትና በታታሪነት ለመወጣት ቃለ መሐላ ይፈጸማል ። ፲፮ ለሲቪል የመንግሥት ሠራተኞች የፖሊስ ሥልጣን ስለመ ልዩ ሙያ ለሚጠይቁ ጉዳዮች ለሲቪል የመንግሥት ሠራተኛ የፖሊስ ሥልጣን ሊሰጥ ይችላል ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) መሠረት የሚሰጠው የፖሊስ ሥልጣን ለጉዳዩ አስፈላጊ በሆነው መጠን ብቻ ይሆናል ። ፲፯ የአገልግሎት ዘመን የማንኛውም የፌዴራል ፖሊስ አባል የግዴታ አገል ግሎት ዘመን ሰባት ዓመት ይሆናል ። ዝርዝር አፈጻጸሙ በደንብ ይወሰናል ። ፪ . የማንኛውም የፌዴራል ፖሊስ አባል የግዴታ ኣገል ግሎት በሚከተሉት ምክንያቶች ይቋረጣል ፡ ገጽ ፭ሺ፫፻፴፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፯ ሰኔ ፳ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም Federal Negarit Gazeta No.37 27 June , 2000 - Page 1335 ሀ ) በሞት፡ ለ ) የስንብት ጥያቄ ቀርቦ በደንቡ መሠረት ተቀባይነት ሲያገኝ : ሐ ) በሓኪሞች ቦርድ በተረጋገጠ ሕመም ለሥራው ብቁ ሳይሆን ሲቀር ፡ መ ) በፍርድ ቤት በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘና ወንጀሉ ለሥራው ብቁ አያደርገውም ተብሎ በኮሚሽኑ ሲወሰን ፡ ዝርዝሩ በሚወጣው ደንብ ይወሰናል ፡ ሠ ) በሥራ አፈጻጸም ወይም በአመራር ብቁ ባለመሆን ወይም በዲሲፕሊን ጥፋት ፡ ረ ) በጡረታ ሲገለል ። ፲፰ መብት ፩ . ማንኛውም የፌዴራል ፖሊስ አባል ፡ ሀ ) በመንግሥት በሚጸድቅ የደመወዝ ስኬል መሠረት ደመወዝ ያገኛል ፡ ለ ) በኮሚሽኑ የመተዳደሪያ ደንብ መሠረት ቀለብ ፡ ልዩ ልዩ አበሎች የደንብ ልብስናየሕክምና አገልግሎት ያገኛል ፡ ሐ ) በጡረታ ሕግ መሠረት የጡረታ መብት ይኖረዋል ፡ ሥራውን በተገቢው መንገድ በመወጣት ላይ እያለ ለሚደርስበት ተጠያቂነት መሥሪያ ቤቱ ጠበቃ ያቆምለታል አፈጻጸሙ ይወሰናል፡ በማንኛውም አጋጣሚ ኃላፊዎችን በአግባቡ የመጠየቅ : ስህተት ሲያይ የመጠቆም በውይይት ችግሮችን የመፍታት መብት አለው : አስፈላጊም ሲሆን የሥልጣን ተዋረድን ጠብቆ አቤቱታ ማቅረብ ይችላል ፡ ረ ) ከሥራው ጋር በተያያዘ ሁኔታ ለሚደርስበት የሕይወት ወይም የአካል ጉዳት ወደፊት በሚወጣው ደንብ መሠረት የካሣ ክፍያ ያገኛል ። ፪ . ከላይ ከተገለጹት መብቶች በተጨማሪ በፌዴራል ፈጥኖ ደራሽ ፖሊስነት ተመድበው ለሚሠሩ አባሎች ኮሚሽኑ የመኖሪያ ካምፕ ያዘጋጅላቸዋል ። በዚህ አዋጅ ከተመለከቱት ውጭ ያሉ መብቶችን በተመ ለከተ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግ ተፈጻሚ ይሆናል ። ፲፱ . ግይታ ማንኛውም የፌዴራል ፖሊስ ፡ በሕገ መንግሥቱ የተረጋገጡትን ሰብዓዊና ዲሞክራ ሲያዊ መብቶች ሳይሸራርፍበማክበር በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግና በሌሎች አግባብ ባላቸው ሕጎች መሠረት ሥራውን የማከናወን ፡ ፪ ፖሊሳዊ ሥራውን ሲያከናውን ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ የማሳየት ፡ ግዴታ አለበት ። ፳ • የጡረታ መውጫ ዕድሜ ማንኛውም የፌዴራል ፖሊስ አባል በጡረታ የሚገለልበት ዕድሜ ጣሪያ ፶፭ ዓመት ይሆናል ። ፳፩ . ወታደራዊማዕረግ ስለመቅረቱ ፩ በማንኛውም ደረጃ የሚገኝ የፌዴራል ፖሊስ ወታደራዊ ማዕረግ አይኖረውም ፡ ሆኖምግን ይህን የሚተካየፖሊስ የሆነ ማዕረግና ምልክት ይኖራል : ዝርዝሩ በደንብ ይወሰናል ። ፪ የፌዴራል ፖሊስ አባል የሥራ መደቡን የሚያመለክት የመለያ ደንብ ልብስ ፡ እንዲሁም ማንነቱን የሚገልጽ ስም : ቁጥር : ክፍሉንና ኃላፊነቱን የያዘ ባጅ ወይም ምልክት ይኖረዋል ። ገጽ ፭ሺ፫፻፴፮ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፯ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም ፳፪ አሠራር ፩ በፌዴራል ፖሊስ መዋቅር በየደረጃው ባሉትኃላፊዎችና | 22. Performance ሠራተኞች የቡድን አሠራር ዋና የተግባር አፈጻጸም አቅጣጫ ይሆናል ። ፪ በፌዴራል ፖሊስ መዋቅር በየደረጃው የሚገኙኃላፊዎች በተሰጣቸው በመወሰን ኃላፊነታቸውን የመወጣት ግዴታ አለባቸው ። ፫ . ከሥራ ዕቅድ አነዳደፍ እስከ አፈጸጸምና ግምገማ ድረስ የፌደራል ፖሊስ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በቡድን በመቀ ናጀት ይሠራሉ : የቡድን አሠራሮች የጋራና የግል ላፊነትን ያስከትላሉ ። የፖለስ አሠራር የሕዝብ ተሳትፎን መሠረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል ። ፳ • የተከለከለ ድርጊት ማናቸውም ኢሰብአዊ ወይም ክብርን የሚነካ አያያዝና | 23. Prohibited Activities ድርጊት የተከለከለ ነው ። ፳፬- ስለፌዴራል ፖሊስ አቤቱታ ሰሚ ፩ በኮሚሽኑ ውስጥ የፌዴራል ፖሊስ አቤቱታ ሰሚ አካል ይቋቋማል ። ፪ . የፌዴራል ፖሊስ አቤቱታ ሰሚ አካል ፡ የፌዴራል ፖሊስ በኮሚሽኑ አካላት ሥራ አፈጻጸም ወይም አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከግለሰብ ፡ ከመሥሪያ ቤት : ከድርጅት ወይም ከሕዝብ የሚቀርብ አቤቱታ : አስተያየትን ወይም ትችትን ይቀበላል ፡ ያጣራል ፡ በሚቀርብለት አቤቱታ መነሻነት ማናቸውንም የፌዴራል ፖሊስ አባል ስለአቤቱታው መልስ እንዲሰጥ ያደርጋል ፡ ሐ ) የቀ አቤቱታ ፡ አስተያየት ወይም ትችት በማጣራት መወሰድ ስለሚገባው እርምጃ ያለውን ኣስተያየት ለኮሚሽነሩ ያቀርባል ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ ( ለ ) መሠረት መልስ እንዲሰጥ የተጠየቀየፌዴራል ፖሊስ አባል በ፲፭ ቀን ጊዜ ውስጥ መልስ የመስጠት ግዴታ አለበት ። ክፍል አራት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ፳፭ ኮሚሽኑ ከክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር ስለሚኖረው ግንኙነት ፩ ኮሚሽኑ የፌዴራል ጉዳዮችን በሚመለከት ከክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር ግንኙነት ይኖረዋል ። ፪ የክልል ፖሊስ መሥሪያ ቤቶች በውክልና መሠረት የፌዴራል ወንጀል ጉዳዮችን ሲመረምሩና ሲከላከሉ ተጠሪነታቸው ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ይሆናል ። ፫ ኮሚሽኑና የክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች በዓመት ቢያንስ ኣንድ ጊዜ የጋራ ስብሰባ ያደርጋሉ ። • ኮሚሽኑ ለክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ሥልጠና ፡ የሙያና የቴክኒክ ምክርና ድጋፍ ያደርጋል ። የክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ወንጀልን : ትራፊክንና ፀጥታን በሚመለከት ሪፖርትና ስታትስቲክስ ለጥናትና ለወል ጠቀሜታ እንዲውል በየጊዜው ለኮሚሽኑ ሪፖርት ያስተላልፋሉ ። በኮሚሽኑና በክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች የጋራ ስብሰባ የሚከተሉት ተግባሮች ይከናወናሉ ፡ ሀ ) የወንጀል መከላከልና ምርመራ ሥራ እንቅስቃሴዎ ቻቸውን በመገምገም የልምድ ልውውጥ ያደርጋሉ ፡፡ ገጽ ፭ሺ፫፻፴፯ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፯ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፶ ዓም ለ ) የጋራ የወንጀል መከላከል አቅጣጫዎችን ይቀይ ሳሉ፡ ይወስናሉ ፡ ሐ ) አንድ ወጥ መመዘኛየሚያስፈልጋቸውን ፖሊስነክ ጉዳዮች በጋራ ይለያሉ ፡ መመዘኛውንም በጋራ ያወጣሉ : አፈጻጸሙን በጋራ ይገመግማሉ ። ፳፮ የተሻሩና ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች ፩ የሚከተሉት በዚህ አዋጅ ተሽረዋል ፡ ሀ ) የፖሊስ ኃይል ማደራጃ አዋጅ ቁጥር ፩ / ፲፬፻፴፬ ለ የፖሊስ ሠራዊት መኰንኖች አስተዳደር ትዕዛዝ ሐ ) የፖሊስ ሠራዊት መኮንኖች የማዕረግ እድገት አሰጣጥ ፡ የግዴታ አገልግሉትና የማስወጣ ደንብ ቁጥር ፬፻፴ / ፲፱፻፳፭ ፡ እና መ ) ስለማዕከላዊ የሽግግር መንግሥት የአገር መከላከያ ሠራዊት ስምሪትና ስለፖሊስ ኃይል መቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር ፰ / ፲፱፻፳፬ ዓም ፖሊስን የሚመለከቱት ድንጋጌዎች ። ፪ ከዚህ አዋጅጋር የሚቃረን ማናቸውም ሕግተፈጻሚነት አይኖረውም ። ፳፯ ደንብ የማውጣት ሥልጣን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈጸም ደንብ የማውጣት ሥልጣን ይኖረዋል ። ፳፰ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ካሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፪ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰምተህርታቱም

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?