×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፪፻ኞ፬/፲፱፻፶፰ ዓም ለመንገድ ልማት ዘርፍ ድጋፍ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ ከኖርዲክ ልማት ፈንድ ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፪ ኮኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፶፰ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፸፬ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለመንገድ ፕሮግራም ከኖርዲክ ልማት ፈንድ ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፫ሺ፫፻፱ አዋጅ ቁጥር ፬፻፪፬ / ፲፱፻፵፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኖርዲክ የልማት ፈንድ መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ለመንገድ ልማት ድጋፍ ፕሮግራም ከፊል | Federal Democratic Republic of Ethiopia and the ማስፈፀሚያ የሚውል ፲ሚሊዮን ዩሮ / አሥር ሚሊዮን | Nordic Development Fund stipulating that the የሚያስገኘው ስምምነት ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ. ኖቬምበር ፲፱ ቀን ፪ሺ፫ እና ጁላይ ፲፭ ቀን ፪ሺ፭ በኣዲስ ኣበባ የተፈረመ | Euro ) በመሆኑ ፣ ይህንነ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፲፰ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ / ፩ እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ “ ለመንገድ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ ከኖርዲክ ልማት ፈንድ ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማዕደቂያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፪፬ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ ፰ሺ፩ ያንዱ ዋጋ ገጽ ፫ሺ፫፻፲ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፬ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም ስምምነቱ ስለመፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኖርዲክ ልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ. ኖቬምበር ፲፱ ቀን ፪ሺ፫ እና ጁላይ ፲፭ ቀን ፪ሺ፭ በአዲስ አበባ ከተማ የተፈረመው ቁጥር 41 የብድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኤኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፲ሚሊዮን ሚሊዮን ዩሮ / በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች እንዲውል ማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ህዳር ፳ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?