×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 112/1990 ዓም የ1990 በጀት ዓመት ለተጨማሪሥራች የተፈቀየተጫማሪ በጀት

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፴፰ አዲስ አበባ ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ _ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፪ / ፲፱፻፲ ዓም• የ፲፱፻፵ በጀት ዓመት ለተጨማሪ ሥራዎች የተፈቀደ የተጨማሪ በጀት አዋጅ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፯፻፵፭ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፪ / ፲፱፻፲ ለፌዴራል መንግሥት ተጨማሪ ሥራዎች የታወጀ የበጀት አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻፳፬ አንቀጽ ፳፩ እና በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ( ፩ ) መሠረት እንደሚከተለው ታውጇል ። ፩ ይህ አዋጅ “ የ፲፱፻፲ በጀት ዓመት የተጨማሪ በጀት | አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፪ / ፲፱፻፲ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ ከሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓም ጀምሮ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፲ ዓም• በሚፈጸመው የአንድ በጀት ዓመት ጊዜ ውስጥ ከሚገኘው የፌዴራል መንግሥት ገቢ ወይም ከሌላ ገንዘብ ላይ ከዚህ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ ውስጥ ለተጠቀሱት ሥራዎች ብር፲፬ ሚሊዮን ፫፻፲፩ሺህ ፪፻፲፮ ( አሥራ አራት ሚሊዮን ሦስት መቶ ዘጠና አንድ ሺህ ሁለት መቶ አሥራ ስድስት ብር ) በተጨማሪ በጀት ወጪ ሆኖ እንዲከፈል በዚህ አዋጅ ተፈቅዷል ። ጉዳዩ የሚመለከተው የመንግሥት አካል የበላይ ኃላፊ ከዚህ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት በተጨማሪ የተፈቀደውን ገንዘብ በጠየቀ ጊዜ የገንዘብ ሚኒስትሩ እንዲከፍል ተፈቅዶለት ታዟል ። አዲስ አበባ ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፲ ዓም : ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ያንዱ ዋጋ 2 : 30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ዥሺ፩ ገጽ ፯፻ና ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፰ ግንቦት ፲፮ ቀን፲ጓዓም Federal Negarit Gazeta No . 38 23ም May , 1998 - Page 746 የመንግሥት ወጪ አሸፋፈን የካፒታል ወጪ ኮንስትራክሽን ለጉምሩክ ባለሥልጣን የኮንስትራክሽን ድምር የካፒታል በጀት ድምር ለ ፡ የወጪ አሸፋፈን ከአገር ውስጥ ምንጭ ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች ከኮንትሮባንድ ዕቃዎች ሽያጭ F 4 , 391 , 216 • የገቢ ድምር 14 , 391 , 216 - - የ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅትታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?