×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዐት (ማሻሻያ) አዋጅ ቁጥር ፴፫/፲፱፻፹፰

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፳፩ አዲስ አበባ ሚያዚያ ፲፯ ቀን ፲፱፻፳፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፴፫ / ፲፱፻፳፰ ዓ . ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት | ( ማሻሻያ ) አዋጅ . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፻፰፱ አዋጅ ቁጥር ፴፫ / ፲፱፻፳፰ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት | አዋጅን ማሻሻል በማስፈለጉ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ | tion ; መንግሥት አንቀጽ ፵፱ ( ፪ ) እና ፲፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፴፫ / ፲፱፻፳፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ | ይችላል ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር ፲፬ / ፲፱፻፳፰ እንደሚከተለው ተሻሽሏል ፤ ፩ . በአንቀጽ ፪ ስር የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፭ ) | ተጨምሯል ፤ “ ፤ “ የቴክኒክ እርምት ” ማለት የቋንቋና የሌላም ዓይነት ግድፈት ማስተካከያ ሲሆን በማናቸውም ረገድ የሕጉን ይዘት የማይለውጥማሻሻያ ነው ። ” ፪ . በአንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) መጨረሻ ላይ “ ሆኖም ሕጉ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከመውጣቱ በፊት የቴክኒክ እርምት ማድረግ የሚያስፈልግ ሆኖ ሲገኝ ጉዳዩ ለምክር ቤቱ ቀርቦ እርምቱ ይደረጋል ” የሚል ሐረግ ተጨምሯል ። ያንዱ ዋጋ ) | ነጋሪት ጋዜጣ ፖ . ሣቁ• Tሺ፩ ገጽ ፻፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፩ ሚያዚያ ፲፯ ቀን ፲፱፻ዥ፰ ዓም : Federal Negarit Gazeta No . 21 25 April 1996 Page 170 ፫ ከአንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) ቀጥሎ የሚከተሉት አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፫ ) እና ( ፱ ) ተጨምረዋል ፤ ሀ ) “ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) መሠረት የቴክኒክ እርምት ሲደረግ ፕሬዚዳንቱ በአፈ ጉባኤው አማካኝነት እንዲያውቁት ይደረጋል ። ” ለ ) “ ፬ ፕሬዚዳንቱ ተቃውሞ ያላቸው እንደሆነ የተደ ረገው የቴክኒክ እርምት ቀርቶ በጉዳዩ ላይ የሕግ ረቂቅ ለምክር ቤቱ ይቀርባል ። ” ፩ . የአንቀጽ ፰ የቀድሞው ንዑስ አንቀጽ ፪ ) ንዑስ አንቀጽ ( ፭ ) ሆኖ ይነበባል ። ፫ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሚያዚያ ፲፯ ቀን ፲፱፻ዥ፰ ዓ . ም . ጀምሮ የጸና [ 3 . Effective Date ይሆናል ። አዲስ አበባ ሚያዚያ ፲፯ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?