ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ማቋቋሚያ አዋጅ 8 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኣሥረኛ ዓመት ቁጥር ፳፭ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ - ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፮ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፱፻፲ ዓ.ም የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ አዋጅን ለመሻር የወጣ አዋጅ ገጽ ፪ሺ፭፻፲ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፲፱፻፮ የግብርና ሜካናይዜሽን ኣገልግሎት ኮርፖሬሽን የወጣ ኣዋጅ የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ኮርፖሬሽን የተቋቋመበትን አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፯ / ፲፱፻፸፱ መሻር | repeal the Agricultural Mechanization Services አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለው | Article 55 ( 1 ) of the constitution , of the Federal ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ ' የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ አዋጅን ለመሻር የወጣ ይችላል ። መ ሻ ር የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፫፻፴፯ / ፲፱፻፸፱ በዚህ አዋጅ ተሽሯል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፲ ሺ ፩ ጽ ፪ሺ፭ ፲፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፭ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፲ ዓ.ም ፫ መብትና ግዴታ ስለማስተላለፍ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፴፯ / ፲፱፻፸፱ ተቋቁሞ የነበረው የግብርና ሜካናይዜሽን ኣገልግሎት ኮርፖሬሽን መብትና ግዴታ የመንግሥት የልማት ድርጅት ሆኖ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፲፯ / ፲፱፻፶፮ ለተቋቋመው የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ድርጅት በዚህ አዋጅ ተላልፏል ፡፡ ፬ ኣዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት