የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፴፯ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፯ ፲፱፻፫ ዓ.ም የነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፈንድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፯ ፲፱፻፲፫ የነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፈንድ ለማቋቋም የወጣ አዋጅ የነዳጅ ምርቶች ከማንኛውም ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ እንቅ ስቃሴ ጋር ያላቸውን ከፍተኛ ትስስር እና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ | fuel products have with every economic and social activity በመገንዘብ ፣ የነዳጅ ዋጋን ማረጋጋት የሚያስችል ፈንድ ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፈንድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፯ ፲፱፻፳፫ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። መ ቋ ቋ ም የነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ ፈንድ ( ከዚህ በኋላ “ ፈንዱ ” እየተባለ የሚጠራ ) የገንዘብ ሚኒስቴር በሚከፍተው ልዩ የባንክ ሂሣብ ውስጥ ተቀማጭ እንዲሆን በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ። የፈንዱ ዓላማ የፈንዱ ዓላማ በዓለም ገበያ በሚከሰተው የነዳጅ ዋጋ ማደግ ምክንያት የሚያስፈልገውን ተጨማሪ ወጪ በመደጐም የነዳጅን ዋጋ ማረጋጋት ይሆናል ። ፈንዱ ምንጮች ፈንዱ ከሚከተሉት ምንጮች የሚሰበሰብ ይሆናል ፣ በዓለም ገበያ የነዳጅ ዋጋ በመቀነሱ ምክንያት ከሚገኝ ተራፊ ሂሣብ ፣ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፱ሺ፩ ናው ኦዲተር በየዓመቱ ይመረ | ገጽ ፩ሺ፭፻፵፯ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፯ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻ ዓም • ፪ . ለነዳጅ ዋጋ ማረጋጊያ እንዲውል ከሚገኝ የውጭ ዕርዳታ ፤ ይሆናል ። ፭ የፈንዱ ተሰብሳቢ ገንዘብ ፩ . የኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት የአገር ውስጥ የነዳጅመሸጫ ዋጋ በሚወሰንበት ጊዜ ለነዳጅ መግዣና ለሌሎችም ጉዳዮች ታሳቢ ተደርገው በነበሩ ወጪዎች እና በትክክል በተደረገው ወጪ መካከል የሚኖረውን ልዩነት ለፈንዱ ሂሣብ ገቢ ያደርጋል ። ፪ . የኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) የተገለፀውን ሂሣብ ለፈንዱ ገቢ የሚያደርገው በየሦስት ወሩ የሚደረገው የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ማስተ ካከያ ተግባራዊ ከተደረገበት ወር እ.ኤ.አ. አምስት የሥራ ቀናት ውስጥ ይሆናል ። ፮ : ስለክፍያዎች ከፈንዱ ሂሣብ ገንዘብ ወጪ ሆኖ የሚከፈለው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሲፈቅድ ይሆናል ። ፯ የገንዘብ ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብ ሚኒስትሩ ፣ ፈንዱ የሚቀመጥበትን ልዩ የባንክ ሂሣብ ይከፍታል ፣ የፈንዱን ሂሣብ ይይዛል ፣ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል ። የሂሳብ መዛግብት የፈንዱ የመዝገብና የሂሣብ አያያዝ ሥርዓት የፌዴራል መንግሥት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅን የሚከተል ይሆናል ። ፱ . ኦ ዲ ት የፈንዱ ሂሣብና መዛግብት መራሉ ። ፲ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም ጀምሮ የፀና አዲስ አበባ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፳ ዓ • ም • ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ