×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ 48/1991 የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ (ማሻሻያ)

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

፱ ፣ " ያ'ቲ ፻፳ J ት { } { ር ንሮ ፥ ጎ፲፱ ፳፫ s ' j !: :: ' { ርን ! 31 ፡ 15 ፣ 24 ፡ 30 23 ፡ 2 .. ጾ t ] :: ?? ? የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዪሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መታሰየም ሶበ - : ! ! ! ! } } } { ! ! 18 ጋ TAH O ል ፤ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፳፯ አዲስ አበባ - ታህሣስ ፲፮ ቀን ፲፱፻፲፩ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ መቶ'ቲ ጃጓ ያወቶፕ ” የሶ / የንፁ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 95 / 78 ዝማድንም ! 3 ቀ c..233 የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ገጽ ፬፻፵፪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻ኝ፩ የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ደንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻ T ፯ አንቀጽ ፭ እና በዓለም አቀፍ የተዋህዶ የሸቀጦች አስያየምና አመዳደብ ሥርዓት ኮንቬንሽን ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፳፯ ፲፱፻፷፭ አንቀጽ ፬ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻፲፩ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ ከጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ደንብ ቁጥር ፩፻፳፪ / ፲፱፻፷፭ ጋር ተይይዞ የሚገኘው የጉምሩክ የዕቃ ቀረጥ ሥርዓትና ተመን ( እንደተሻሻለ ) ከዚህ ደንብ ጋርተያይዞ በሚገኘውሠንጠረዥ እንደገና ተሻሽሏል ። ያንዱ ዋጋ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ዥሺ፩ ገጽ ፬፻፵፫ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፯ ታህሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ.ም. ለምሥራቃዊና ደቡባዊ አፍሪካ አገሮች ልዩ የንግድ ቀጠና ተፈጻሚ የሚሆን የትራንዛክሽን ታክስና የጉምሩክ ቀረጥ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩ / ፲፱፻፷፩ ተሽሮ ከዚህ ደንብ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ ተተክቷል ። ፬ . ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከታህሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፲፩ ዓ.ም. ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ታህሣስ ፲፮ ቀን ፲፱፻፲፩ ዓ.ም. መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?