×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፬፻፯/፲፱፻፵፮ ዓ.ም የሰነዓ የትብብር ፎረም ማቋቋሚያ ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

አ ዊ ጅ ይምነት በአባል | Forum for Cooperation aims at strengthening the የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፲፪ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፶፮ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፯ / ፲፱፻፮ ዓ.ም የሰነዓ የትብብር ፎረም ማቋቋሚያ ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ | Agreement Establishing the ገጽ ፪ሺ፮፻፶፮ አዋጅ ቁጥር ፬፻፯ / ፲፱፻፮ የሰነዓ የትብብር ፎረም ማቋቋሚያ ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ የሰነዓ የትብብር ፎረም ማቋቋሚያ አገሮች ሕዝቦች መካከል ኢኮኖሚያዊ ፣ ማኅበራዊና ባህላዊ ትስስርን የሚያጠናክር በመሆኑ ፣ በአባል አገራት መካከል የሚኖር የቀረበ ትብብር የክፍለ - ክልሉን ሰላም ፣ ፀጥታና መረጋጋት ለማጐልበት | States wil contribute significantly to the promotion of ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚኖረው በመሆኑ ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ መንግሥት ለክፍለ - ክልሉ ልማት እንዲሁም ፀጥታና መረጋጋት መስፈን ጽኑ አቋም ያለው በመሆኑ ፣ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ he Federal Democratic Republic of Ethiopia has ratified ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፳ ሺ ፩ ቪ ፤ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የሰነዓ የትብብር ፎረም ማቋቋሚያ ስም ምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፯ / ፲፱፻፳ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . የስምምነቱ መጽደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፣ | 2 Ratification of the Agreement በየመን ሪፐብሊክ እና በሱዳን ሪፐብሊክ መካከል ታኅሳስ ፲፱ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም የተፈረመው የሰነዓ የትብብር ፎረም ማቋቋሚያ ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቋል ፡፡ ፫ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?