×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
እዋጅ ቁጥር ፬፻ሮ፮/፲፱፻፶፰ ዓም ለእዘዞ መተማ የመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከሳውዲ የልማት ፈንድ ጋር የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ኣሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፮ አዲስ አበባ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ኣዋጅ ቁጥር ፬፻፸፮ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም የመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ | Saudi Fund for Development Loan Agreement for የሚውል ብድር ለማግኘት ከሳውዲ የልማት ፈንድ ጋር የተፈረመው ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፫ሺ፫፻፲፫ አዋጅ ቁጥር ፬፻፪፲፱፻፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳውዲ የልማት ፈንድ መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ለአዘዞ - መተማ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሳውዲ ሪያል ሰባ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ | Saudi Fund For Development stipulating that the የሚያስገኘው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳውዲ የልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.ኢ ሜይ ፲፰ | seventy million five hundred thousand ( 70,500,000 ) ቀን ፪ሺ፭ የተፈረመ በመሆኑ ፣ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት | WHEREAS , the House of Peoples ? Representatives ጥቅምት ፳ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ / ፩ / እና / ፲፪ / | 55 Sub Articles ( ) and ( 12 ) of the Constitution , it መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ “ ለአዘዞ - መተማ የመንገድ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከሳውዲ የልማት የተፈረመው ስምምነት ማዕደቂያ ፬፻፸፮ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ 2.30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁቿ ሺ፩ ገጽ ፫ሺ፫፻፲፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፮ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም የስምምነቱ መፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳውዲ የልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ. ሜይ ፲፰ ቀን ፪ሺ፭ የተፈረመው የብድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ጀሚሊዮን፭፻ሺህ የሳውዲ ሪያል ሰባ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ የሳውዲ ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ኣዋጅ ከህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ህዳር ፳ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?